በድሬዳዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረጉ።

    የኢፌድሪ ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር አብረሃም በላይ በተገኙበት የተካሄደውን የውይይት መድረክ ከንቲባ አህመድ ቡህ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር በማድረግ አስጀምረዋል ። በድሬዳዋ ከሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ጋር በተደረገው በዚህ የጋራ የውይይት መድረክ ዶ/ር አብረሃም በላይ የብልፅግና ፓርቲ ፕሮግራምንና አጠቃላይ የትግል ስልቱን አስመልክቶ ገለፃ አድርገዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች በበኩላቸው በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይና በብልፅግና ፓርቲ ፕሮግራም ላይ ያተኮሩ…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካ ጀብዱ ቀበሌ ነዋሪዎች የአካባቢያቸውን ሠላምና ጸጥታ በማስጠበቅ ለአስተዳደሩ ሁለንተናዊ ልማት የድርሻቸውን ይወጡ ዘንድ ጥሪ ቀረበ።

      የመልካ ጀብዱ ቀበሌ /01 ቀበሌ ከድሬዳዋ አስተዳደር ግዙፍ የሀገር ፕሮጀክቶች የሚገኙበት ቀበሌ ሲሆን በተለያዩ ጊዜያት በቡድኖች የሚቀሰቀሱ ጸቦች በቀበሌዋ ነዋሪዎች ማህበረሰብ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ተግዳሮት ሆኗል። ይህንን ችግር በዘላቂነት በመቅረፍ የነዋሪውን ብሎም የአሥተዳደሩን ሠላምና ጸጥታ ለማሥጠበቅ ነዋሪዎቹ የእርቀ ሠላም ኮሚቴ ማቋቋሚያ ኮንፈረንሥ አካሂደዋል። በመድረኩ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ፣ የድሬዳዋ የብልጽግና ፓርቲ…

      Read More

      በህገ-ወጥ መንገድ ነዳጅ በሚሸጡ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባ ተገለፀ ።

      በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ግጭት ጋር ተያይዞ በነዳጅ አቅርቦት ላይ በሀገራችን ብሎም በአስተዳደራችን እጥረት ተስተውሏል፤ ከዚህም የነዳጅ እጥረት ጋር ተያይዞ የአስተዳደሩን ነዋሪዎች ያነጋገርናቸው ሲሆን አሁን ላይ በመካከለኛው ምስራቅ ከተከሰተው ጦርነት ጋር ተያይዞ በአስተዳደሩ የነዳጅ እጥረት መከሰቱን ተናግረዋል። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የነዳጅ እጥረት ቢከሰትም ነገር ግን በአንዳንድ ነዳጅ ማደያዎች አሁንም ድረስ ነዳጅ እየተሸጠ መሆኑን ተናግረው በቂ ነዳጅ…

      Read More

        የ 9 ወራት የስራ አፈፃፀም በተመለከተ የመስክ ምልከታ ተካሄደ ::

        በድሬ ደዋ አስተዳደር የከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የማናጅመንት አባላትና ባለድርሻ አካላት በጽ/ቤቱ የሚገኙ ተቋማት እየተካሄዱ የሚገኙ ፕሮጄክቶች የ 9 ወራት የአፈፃፀም ግምገማ ከሪፖርቱ ባሻገር በተጨባጭ ፕሮጄክቶቹ ያሉበትን ደረጃ በመዘዋወር የጎበኙ ሲሆን በፕሮጄክቶቹ በቀጣይ በትኩረት ሊሰሩ የሚገቡ ስራዎች ፣ መሻሻል ያለባቸዉ ተግባራትና ፕሮጄክቶቹ ከዕቅድ አንፃር ያሉበትን ደረጃ ጎብኝተዋል ፡፡ በዚህ ጉብኝት ከተጎበኙ ፕሮጄክቶች መካከል የመለስ ዜናዊ…

        Read More

          ‘Aba-Geda’s ‘ugaz’s and Society elders should play their big role to ensure sustainable peace

          Higher officials of Oromo Democratic Party (ODP) discussed with ‘Aba-Geda’s, ‘ugaz’s and religious leaders of Dire-Dawa administration on sustainable peace. The major agenda of the discussion was to find sustainable solution for the conflict took place in the near past that threatened the mutual cooperation, solidarity and tolerance of Dire-Dawa community. The participants addressed that…

          Read More

          በ10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም የድሬዳዋ አስተዳደር አፈጻጸም ሪፖርት ተገመገመ

          10ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም በሰመራ ሎጊያ ከተማ ከህዳር 6 እስከ 10 መካሄዱ የሚታወስ ሲሆን ወደ ስፍራው ያቀናው የአስተዳደሩ ልዑክ ቡድን የተሳትፎ የአፈጻጸም ሪፖርት በአስተባባሪ ኮሚቴ ቀርቦ ተገምግሟል። በመድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ልማት ስራ አስኪያጅ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም አስተዳደሩ በዘንድሮ የከተሞች ፎረም ከዚህ ቀደም ከነበረው ተሳትፎ የተሻለ ስራዎች ይዞ መቅረቡን ጠቅሰው በ14 ዘርፍ እና…

          Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር “ከቃል እስከ ባህል” በሚል የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቅድመ ጉባኤ ማጠቃለያ ኮንፍረንስ መካሄድ ጀምሯል።

          በዚህም በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንዲሁም የካቢኔ አባላት ፣ ከፍተኛ የድርጅት አመራሮች፣ የብልፅግና ፓርቲ አባላት እና ደጋፊዎች፣ የተፎካካሪ ፓርቲ ተወካዮች፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የወጣቶች ምክር ቤት አመራሮች፣ የብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች እና ሴቶች ሊግ ተወካዮች፣…

          Read More

            የበረሃ አንበጣ ጥቃት እንዳይስፋፋና የረሀብ አደጋ እንዳይከሰት ሥራዎች እየተሰሩ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ

            አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ የበረሃ አንበጣ ጥቃት እንዳይስፋፋና የረሀብ አደጋ እንዳይከሰት ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን አንስተዋል። ዘንድሮ ካጋጠመው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በተጨማሪ አንበጣና ጎርፍ ተፈጥሯዊ ተግዳሮት መከሰቱን አውስተዋል። አንበጣ ከአንድ እስከ አምስት ደረጃዎች እንዳሉት ያነሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፈው ደረጃ ሶስት የነበረውን…

            Read More