በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ የዋጋ ግሽበትን በመቆጣጠር እና የኑሮ ውድነትን ከመቀነስ ረገድ መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች አቅርቦት መከናወኑ ተገለፀ

የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እየቀረበ ሲሆን በሪፖርቱም ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ በአስተዳደሩ የዋጋ ግሽበትን በመቆጣጠር እና የኑሮ ውድነት በመቀነስ ረገድ በ 2017 በጀት አመት መጀመሪያ የነበረውን 28 በመቶ የዋጋ ንረት እና የ 23 በመቶ የምግብ እና ምግብ ነክ ሸቀጦች የዋጋ ንረት ከ 10 በመቶ በታች…

Read More

Dadka deggan Dir Dhabe ayaa muujiyay diyaar-garow buuxa oo ay ugu jiraan ka qaybgalka doorashada guud ee 7aad, iyagoo si firfircoon u diiwaangelinaya codbixiyeyaashooda isla markaana qaadanaya kaararka codbixinta.

Waxay sheegeen in doorashadu tahay mid go’aamineysa masiirka mustaqbalka dalka, isla markaana ay tahay fursad muhiim ah oo muwaadiniintu ku gudan karaan xuquuqdooda dastuuriga ah iyo tan dimuqraadiga ah. Sidaas darteed, waxay ku booriyeen muwaadin kasta oo gaaray da’da codbixinta inuu si sax ah uga faa’iideysto xaqiisa codbixineed. Sidoo kale, waxay ugu baaqeen dhammaan muwaadiniinta…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጁሀር በህብር የመኖርን ባህል በአስተዳደግ አውርሳ የሰብእናችን መገለጫ ቅጽል ፍቅር የሆነበትን የድሬዳዋ እሴት አስቀጥለን ለትውልድ ለማሻገር ፤ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት የሚኖሩ የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች የጀመሩት የበጎ አድራጎት ስራ ተጠናክሮ መቀጠል ይገባዋል አሉ

በድሬዳዋ ከተማ ለሚኖሩ አቅመ ደካማ ሁለት መቶ ሀምሳ አባወራዎችና እማወራዎች ለፆም ወቅት የሚያግዝ የምግብ አስቤዛ ድጋፍ ሼድ ኦፍ አኪራ በሚል የተሰባሰቡ የድሬዳዋ ልጆች አበርክተዋል ፡፡ በክርስትናና በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚጠበቁት የአብይ የረመዳን አጽዋማት የቅበላ ቀናት ላይ ለሁለት መቶ ሃምሳ አቅመ ደካማ አባወራዎችና እማ ወራዎች ፤ለጾም ወቅት የሚያግዝ የምግብ አስቤዛ ሼድ ኦፍ አኪራ…

Read More

Hoggantoonnifi Hojjettoonni Biiroo Dhimmoota Kominikeeshinii Mootummaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Sagantaa Ashaaraa Magariisaa Gaggeessan.

Sagantaa Ashara Magariisaa mata-duree “Dhaabuudhaan Bayyanachuu” jedhuun eegalameen ganama har’aa hooggansaa fi hojjettoonni waliigalaa Biiroo Dhimmoota Kominikeeshinii Mootummaa gaara seensa Dirree Dhawaatti argamu irratti sagantaa biqiltuu dhaabuu gaggeessaniiru. Sagantaa kanarratti Hogganaan Biiroo Dhimmoota Kominikeeshinii Mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Biruk Fallaqaa biiroon kun qajeelfama ishara magariisaa fi tajaajila tola ooltummaa gannaa biroo akka biyyaatti kennamaa…

Read More

    በድሬዳዋ ከተማ የፅዳተው ዘመቻ ተካሄደ

    ከማለዳው ጀምሮ ሀገር አቀፍ የፅዳት ዘመቻና የ5 ኪ.ሜ የእግር ጉዞ በድሬዳዋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ በተካሄደው የፅዳት መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ መሐዲ ጊሬ እና ሌሎች የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የሀገር መከላከያ ሰራዊት አመራርና አባላቶች፣ የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን የታዳጊ ፕሮጀክት ሰልጣኞች ሌሎች የማህበረሰብ ክፍል ተሳትፈዋል፡፡ የጠ/ሚ/ር  ዶ/ር አብይ አህመድ መልእክት በመቀበል በድሬዳዋ…

    Read More

    “የክልሉ የጸጥታ ኃይል ከፌዴራል የጸጥታ ኃይል ጋር በመኾን አካባቢውን ለመጠበቅ እና ወታደራዊ እርምጃ ለመውሰድ በቂ ዝግጅት አለው” የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኀላፊ እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

    በመግለጫቸውም ክልሉ አንድ ዓመት በሞላው የሰላም እጦት ውስጥ መቆየቱን አንስተዋል፡፡ ከሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ክልሉ እስካሁን ድረስ የሰላም መደፍረስ ችግር አጋጥሞት መቆየቱን ነው የተናገሩት፡፡ የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ ለመቀየር መንግሥት በርካታ የሰላም አማራጮችን ማቅረቡን የተናገሩት ምክትል ኀላፊው ሰላማዊ ውይይቶች ሲተገብር መቆየቱን ነው የተናገሩት፡፡ ጥያቄ እና ሃሳብ አለኝ የሚል እንዲቀርብ እና ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ ጥረት መደረጉንም አስታውሰዋል፡፡…

    Read More

      Ardayda jaamacada diri dhabe ayaa sheegay in dhibaatooyinka dhinacyada baris waxbarasho ee ka jira jaamacada ay sobobi karaan iska hor imaado ardayda dhexdooda ah

      Ardayda jaamacada oo kulan la qaatay wafti ka socday wasaarada wax barashada ee dalka ayaa sheegay in ay jiraan dhimaatooyin ka haysta dhanka cuntada, dhanka agabyada waxbarasho, goobaha madadaalada sida DSTV ay ka dawadaan ciyaaraha oo aan jaamacada ku dhex oolin, nadaafada xerada dhexdeeda gaar ahaan meelaha cuntada lagu kariyo, lacagaha la siiyo ardaydaan ka…

      Read More

        Nageenya Harargee bahaa siransuudhaan ga’een Dargaggoota ol’aanaadha jedhan

        Godina Harargee bahaa fi Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Amantaawan argaman hunda irraa kan walitti babahan Abboottiin Amantaa fi Dargaggootni jaarmayoota gara garaa irratti walitti babahan kan irratti hirmaattan wal-tajjiin leenjii hubannoo uumuu geggeefameera Nageenya Harargee bahaa siransuudhaan ga’een Dargaggoota ol’aanaadha jedhan .   Qopheessummaa Gumiin Dhaabilee Amantaa Itiyoophiyaa Dargaggoota Hordoftoota Amantaaf duudhaawan waliin jireenya Amantaawanii “…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ከተማዋን የሚመጥን ተግባራትን ለማከናወን ጥረት እንደሚደረግ ተጠቆመ ::

          ባለፉት 6 ወራት 2012 ታቅደው ሲተገበሩ የቆዩና በተለያዩ ችግሮች ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ተገልጽዋል፡፡ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ አብዱልጀዋድ መሐመድ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፁት ጽ/ቤቱ በከተማዋ የመሠረተ ልማት ግንባታ እና ማስፋፋት እንዲሁም ማዘጋጃ ቤታዊ አገለግሎት አሰጣጥን ለከተማዋ በሚመጥን መልኩ አገልግሎት ለመስጠት ባለፉት 6 ወራት ትኩረት ሰተው ሲተገብሩ መቆየታቸውን ገልፀዋል፡፡ የከተማዋን መሠረተ ልማት ደረጃውን የጠበቀ…

          Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለቁልቢ ገብርኤል አመታዊ የንግስ በአል ድሬዳዋ ለገቡት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የእንኳን ደህና መጡ መልዕት በማስተላለፍ ስጦታ አበርክተውላቸዋል።

          Read More