የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግን በክብር ተቀብያለው።

ውይይታችን በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል ያለንን ግንኙነት ለጋራ ነጋችን ወሳኝ በሆኑ መስኮች በጋራ ለመሥራት በምናደርገው ጥረት ውስጥ አንድ ጠቃሚ ርምጃ ነው። በተለይም በክሂሎት ልማት እና የካርበን ብድር ትብብር ላይ ያደረግናቸው የመግባቢያ ስምምነቶች ጽኑ እና ለነገው ገበያ ዝግጁ የሆኑ ሠራተኞችን ለማፍራት ብሎም በአየር ንብረት ጥበቃ ረገድ ዘላቂ፣ ዝቅተኛ ካርበን የሚያወጣ እድገት ለማረጋገጥ ያለንን የጋራ አቋም የሚያንፀባርቅ ነው።…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የለሊት ታክሲ አሽከርካሪ ወጣቶች የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄዱ::

በአስተዳደሩ በለሊት ታክሲ አሽከርካሪ ማህበር ከተቋቋመ አምስት አመታትን ያስቆጠረና ከአምስት መቶ በላይ ወጣቶችን ያቀፈ ማህበር ነው ። ማህበሩ ከሚሰጠው የለሊት ታክሲ ከማሽከርከር አገልግሎት በተጨማሪም ከተማዋ በለሊት ሰላሟ እንዲጠበቅ ከፀጥታ አካላት ጋር በመስራት በበጎ ፍቃደኝነት የደም ልገሳ 14 ጊዜ በመለገስ ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን እየተወጡ ይገኛሉ። በዛሬው እለትም በድሬዳዋ ፓሊስ ጠቅላይ መምሪያ በመገኘት ከ350 በላይ የማህበሩ አባላት ደም…

Read More

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በድሬዳዋ አስተዳደር ሲያከናውን የቆየውን የመስክ ምልከታ አጠናቀቀ

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በድሬዳዋ አስተዳደር ከዕሮብ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ሲያከናውን የቆየውን የመስክ ምልከታ በዛሬው ዕለት በማጠናቀቅ፤ የመስክ ምልከታ በሚመለከት በጥንካሬና በክፍተት የተለዩ ጉዳዮች ላይ በዝርዝር ግብረመልስ ሰጥቷል። በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ የኢንደስትሪና የኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ ሀርቢ ቡህ እንደነዚህ አይነት ድጋፋዊ ጉብኝቶች አስፈላጊ መሆነቸው…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ ከፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር ተወያየ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሠሌዳን ጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ባስተዋወቀበት ወቅት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ከተነሡት ጥያቄዎች ውስጥ “የዕጩዎች የድጋፍ ፊርማ ማቅረብ ይቅር/ይታገድ” የሚለውና “ከገዢው ፓርቲ ጋር መወያየት እንፈልጋለን” የሚሉት በዋነኛነት ይጠቀሳሉ። ቦርዱ ከፓርቲዎች የተነሡት ጥያቄዎች መልስ ሊያገኙ በሚችሉበት አግባብ ሲሠራ የቆየ ሲሆን፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኅዳር 25 ቀን 2018…

Read More

    Misoomni Baadiyaa Misooma Magaalaaf bu’ura waan ta’eef xiyyeefannoon hojjatamaa jiraachuun ibsame.

    sirna Goolabii Hojii Misooma Sululaa marsaa 8ffaa Bulchiimsa Dirree Dhawaa qophaa’e irratti keessummaa Kabajaa ta’uun kan argaman Bakka Bu’aa Kantiibaa Bulchiimsa Dirree Dhawaa fi Hooganaan Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Bulchiinsaa Obbo Sulxaan Aliyyii haasawa taasisaniin akka ibsanitti Misoomni Baadiyaa Misooma Magaalaaf bu’ura waan ta’eef xiyyeefannoon Ol’aanaan keessattuu Uwisa Bishaan Dhugaatii fi hojjatamaa jiraachuun ibsame…

    Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር የ2018 በጀት አመት የአንደኛ ሩብ አመት እቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ ተካሄደ።

    የድሬደዋ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ፤የሴክተር መስሪያ ቤቶች፤ የከተማ ቀበሌዎችና የገጠር ክላስተሮች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ አካሄዷል፡፡ በጠዋቱ ጊዜ በተካሄደው የግምገማ መድረክ የሴክተር መስሪያ ቤቶች የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈፃፀም የአስተዳደሩ የፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ኮሚሽን ኃላፊ በአቶ ኃይለማርያም ዳዲ አማካኝነት ቀርቧል። በእቅድ አፈጻጸም የግምገማ መድረኩ የአስተዳደሩ የሱፓር ቪዥን ቡድን በማህበራዊ፣…

    Read More

    ቀጣዩ ምርጫ ፍትሐዊ፣ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እና ተአማኒ እንዲሆን ይሠራል – ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ

    በቀጣይ ዓመት የሚካሄደው ሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ፍትሐዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እና በኢትዮጵያውያን ዘንድ ተአማኒ እንዲሆን መንግሥት በኃላፊነት እንደሚሠራ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ ተናገሩ። ፕሬዚዳንቱ ለሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የጋራ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፤ የመንግሥት ትኩረት አቅጣጫዎች ከሆኑት ጉዳዮች መካከል ቀጣዩን ምርጫ ዴሞክራሲያዊ ማድረግ እንደሆነ ጠቁመዋል። “መላው የሀገራችን ሕዝብ ኢትዮጵያ ያቀደቻቸውን እና የጀመረቻቸውን…

    Read More

    Hariiroon Magaalaa Dirree Dawaafi Faransaay Le Bugue gama barnootaafi ispoortiitiin cimee akka Itti fufu ibsame.

    Jilli kantiibaa m)Magaalaa Faransaay Le Buguen durfamu manneen barnootaa Notre Dame, Mariam fi Lgaharree daawwachuun ispoortii aadaa Faransaay Raagbii jedhamu barattootaaf beeksise. Daawwannaa kanarratti Hogganaan Biiroo Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Sulxaan Aliyyii daawwannaan kun manneen barnootaa Dirree Dhawaa manneen barnootaa Faransaay waliin walitti hidhuu fi muuxannoo wal jijjiiruu irratti dhiibbaa guddaa qaba jedhan. Muuxannoo…

    Read More

      በትላንትናው ዕለት ሰኔ 17 ቀን 2012 ዓ/ም ረፋድ 3 ሰዓት ገደማ በቀበሌ 05 በተለምዶ ገንደ ጉራጌ ተብሎ በሚጠራው ቦታ በተፈጠረ ግጭት ሙራድ ሲራጅ የተባለ የ35 ዓመት ወጣት በደረሰበት ድብደባ ህይወቱ ያለፈ ሲሆን በአንድ ሌላ ግለሰብ ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶበት በህክምና ላይ ይገኛል፡፡

      በግጭቱ መኖሪያ ቤቶች በድንጋይ ተደብድበዋል በንብረት ላይም ጉዳት ደርሷል፡፡ ግጭቱን ተከትሎ ፖሊስ በአከባቢው ደርሶ አንድ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር አድርጎ ምርመራ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን ፖሊስ የአደጋውን መንስዔና ተጨማሪ ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ ምርመራውን በስፋት እያጠናከረ መሆኑን የድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና የለውጥ ስራዎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር ገመቹ ካቻ አስታውቀዋል፡፡   በቀጣይም ፖሊስ በአጭር ጊዜ ውስጥ አጥፊዎቹን በመያዘ ለህግ…

      Read More

        Naamusa Qajeelfama Dorgomii Kubbaa Kaachoo fooya’an irratti leenjii kenname.

        Federeeshiniin Kubbaa Kaachoo Itiyoophiyaa Yuunivarsitii Dirree Dhawaa waliin ta’uudhaan Leenjiftootaa fi Abbootii Seeraa kan Gareewan hirmaatota Pirimarliigii Kubbaa Kaachoo Itiyoophiyaa 8ffaa kan marsaa 1ffaa irratti hirmaataniif Naamusaa fi Qajeelfamootan Seera Kubbaa Kaachoo fooya’an irratti leenjii hubannoo gabisuu kenname. Leenjii Ogeeyyii Yunivarsitii Dirree Dhawaattiin Kennamaati jiruun baga nagaan dhuftan jechuun bakka bu’oonni yunivarsitichaa jalqabsiisaniiru. Itti gaafatamaa…

        Read More