Headlines

    የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሐር የቁልቢ ገብርኤል አመታዊ የንግስ ክብረ በዓል በተመለከተ ያስተላለፉት መልዕክት

    ድሬዳዋችን በዓመት 2 ጊዜ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች፤ አመታዊውን የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል ለማክበር በሚመጡ እንግዶች ትደምቃለች። ዘንድሮም አስተዳደራችን በአሉን ለማክበር የሚመጡ እንግዶችን በፍቅር ተቀብሎ ለመሸኘት፤ መላው የፀጥታ ሀይሎች ደግሞ በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ለማስቻል ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል። ይህ በዓል ከኃይማኖታዊ ስርዓቱ ውጪ፤ ለአስተዳደራችን የሚያበረክተው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እጅግ ከፍተኛ ነው። ስለዚህ በአስተዳደራችን የምትገኙ ነጋዴዎች፣…

    Read More

    የሰቆጣ ቃል ኪዳን የሀገር በቀል መፍትሔ ውጤታማ ማሳያ መሆኑ ተገለፀ::

    የሰቆጣ ቃል ኪዳን የመቀንጨር ችግርን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት በመንግስት ባለቤትነት የሚተገበር፤ የሀገር በቀል መፍትሔ ውጤታማ ማሳያ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት “የኢትዮጵያ ምግብ ሥርዓት ትራንስፎርሜሽን፣ የምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ስትራቴጂ እና የሰቆጣ ቃል ኪዳን እንዲሁም የማኀበረሰብ አቀፍ ጤና መድን የ2016 ዓ.ም አፈፃፀም እንዲሁም የ2017 ዓ.ም ዕቅድን ገምግመናል” ብለዋል፡፡ የዜጎችን…

    Read More

    የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2019 በጀትን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ::

    የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ዘመን (2019-2023) የማክሮ ኢኮኖሚና ፊስካል ማዕቀፍ ላይ ነው፡፡ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተግባራዊ ከተደረገ ወዲህ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ካሉበት ተግዳሮቶች እየተላቀቀና የኢኮኖሚው መሰረቶችም እየተጠናከሩ መጥተዋል፡፡ ማዕቀፉ በኢኮኖሚ ሪፎርሙ የተገኙ አበረታች ውጤቶችን ይበልጥ አጠናክሮ ማስቀጠል እንዲያስችልና…

    Read More

    የህብረት ስራ ማህበራት በአቅርቦት፣ በተደራሽነትና አገልግሎትን በማሻሻል ውጤታማ እየሆኑ ነው

    የህብረት ስራ ማህበራት በአቅርቦት፣ በተደራሽነትና አገልግሎትን በማሻሻል በኩል ውጤታማ መሆናቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ገለጸ። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ተጠሪ እና የብልፅግና ፖርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ፤ የህብረት ስራ ማህበራት ለማህበራዊና ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት የጎላ ሚና ቢኖራቸውም በተለያዩ ችግሮች ሲፈተኑ መቆየታቸውን ገልጸዋል። የህብረት ስራ ማህበራቱ የካፒታል ውስንነት፣ የአሰራር ስርዓት ግልጸኝነት ችግር፣ የባለሙያ እጥረት እንዲሁም የቁጥጥርና ኦዲት ስራም…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ በድሬዳዋ ከተማ የተሠሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ፡፡

      የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የኢንዱስትሪ መንደር ጤና ጣቢያ፤ በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል የምህበረሰብ ፋርማሲ/ መድሃኒት መደብር እና የድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል አገልግሎትን ለማዘምን የሚረዳና ከ44 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገዛውን CT Scan/ ሲቲ ስካንና የአገልግሎት መስጫ ክፍልን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር ከድር ጁሃርና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አስመርቋል፡፡ የኢንዱስትሪ መንደር ጤና ጣቢያ ግንባታው በ…

      Read More

        የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች ለሥርዓተ-ምግብ ትግበራው በጋራ በመስራት የመቀንጨር ችግርን ሊቀንሱ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

        በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የእናቶችና ህፃናት ጤና ማበልፀግ ኬዝ ቲም የምግብና ሥርዓተ ምግብ ዘርፈ ብዙ ምላሽ ማስተባበሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወር የምግብና ሥርዓተ-ምግብ የአፋፃፀም ግምገማና የውይይት መድረክ አካሄዷል፡፡ በተዘጋጀው የአፋፃፀም ግምገማና የውይይት መድረክ ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ መስሪያቤቶችና፣ ድጋፍ ሰጪዎች የአስተዳደሩ ብሔራዊ የሥርዓተ-ምግብ ተግባሪዎች የተገኙ ሲሆን ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተግባሪ ተቋማት እንዲሁም በጤና ቢሮ…

        Read More

        “ኢትዮጵያ እንደ ጃፓን ወይም እንደ ቻይና እንዴት ልትለማ ትችላለች?” የሚለውን ጥያቄ በመቀየር፤ ኢትዮጵያ የበለጸገ ማኅበረሰብ ለመገንባት ምን ዓይነት ሀገር በቀል ፖሊሲዎችን መጠቀም ትችላለች? ከውጭስ የትኞቹን ልትቀምር ትችላለች? ማንኛውም ፖሊሲ መለካት ያለበት በሠራበት ሀገር ካመጣው ለውጥ አንጻር ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያ ሁኔታ አንጻርም መሆን አለበት። (የመደመር መንግሥት – ገጽ 48)

        Read More

          ሁለተኛ ሀገር አቀፍ የፅዳት ዘመቻ በድሬደዋ ከተማ ተካሄደ

          በድሬደዋ ከተማ በጠቅላይ ሚኒሰተር ዶ/ር አብይ አህመድ በተላለፈው መልእክት መሰረት የተለያዩ አመራሮች፣ ነዋሪ ህብረተሰብ እና የሰራዊት አባላት እንዲሁም የቆሻሻ አስወጋጅ ማህበራት ተሳትፈዋል፡፡   በፅዳት ዘመቻው የተሳተፉ የከተማዋ ነዋሪዎች ዘረኝነትን እንፀየፋለን አብሮነትን እናከብራለን ሲሉ አስተያየታቸውን ሰተዋል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ በጽዳት ዘመቻው ላይ እንደተናገሩት ቁሻሻን ከቤታችን እንደምናስወግደደው ሁሉ በውስጣችን ያለውን…

          Read More

            አገራችን የገጠማትን ወቅታዊ ውጫዊና ውስጣዊ ችግሮች በተባበረ መንገድ በመፍታት ወደ ብልጽግና የሚደረገው ጉዞ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ የብልጽግና አመራርና አባላት ጠየቁ ፡፡

            የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና አመራርና አባላት ዛሬ በምድር ባቡር አደባባይ በማስ ስፖርት የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርገዋል ፡፡ በምረጡኝ ቅስቀሳው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሐር በድሬዳዋ መለያ በሆነው ወንድማመችንት የታመመውን በማሳከም ፤ የታረዘውን በማልበስ ፣ የተቸገረን በመርዳትና በህብረት በመቆም ወደ ብልጽግና የሚደረገውን ጉዞ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል ፡፡ በወጣቶችና ስፖርት የለውጥ ስራና…

            Read More

              ሳምንታዊ የጽዳ ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል

              የድሬዳዋ አስተዳደር “ከተማ አቀፍ ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ” በተመረጡ የከተማ ቀበሌዎች ጫት ተራ፣ ችግኝ ጣቢያ እና ጀርባ ሰፈር አካባቢዎችን በማፅዳት ተከናውኗል። የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት “የከተማ ጽዳትና ውበት የሁሉም ህብረተሰብ ተሳትፎ ካልታከለበት፤ በአንድ እጅ ማጨብጨብ ነው የሚሆነው” ያሉ ሲሆን፤ በህብረተሰቡ ውስጥ በሚፈለገው መጠን የባለቤትነት ስሜት ሊስተዋል እንዳልቻለም ገልፀዋል። ከንቲባው ስለድሬዳዋ…

              Read More