“በመደመር መንግስት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ቃል ለመንግስት ሰራተኞች የብልፅግና ፓርቲ አባላት 3ኛ ዙር ስልጠና መሰጠት ተጀመረ

በዚህም ለድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት፣ ለድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እንዲሁም ለድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የፓርቲ አባላት ስልጠናው መሰጠት ጀምሯል። ስልጠናው ለሁለት ተከታታይ ቀናት በመደመር መንግስት እይታ የግብርና የገጠር የመዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ጉዞ፣ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ፣ የከተማ ልማት እንዲሁም የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ በሚሉት ርዕሶች ላይ የሚሰጥ ይሆናል። የስልጠናው ዋና ዓላማ የሀገራዊ ማንሠራራትን…

Read More

    4 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ በህብረተሰቡና በመንግስት የጋራ ስራ የተሰሩ የልማት ፕሮጀክቶች የምርቃትና የጉብኝት መርሀ-ግብር ተካሂዷል ።

    የተለያዩ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ የልማት ዘርፎችና ፕሮጀክቶች ውጤታማ የሚሆኑት በተጠናከረ የህብረተሰብ ተሳትፎ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃም ሆነ በየአካካባቢው ለሚሰሩ የልማት ፕሮጀክቶች ስኬታማነት የህብረተሰብ ተሳትፎን ማረጋገጥ የሚቻለው በየደረጃው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የልማት ጥያቄ መነሻ ያደረጉ የአካባቢ ልማቶችን በመለየት ቅደም ተከተል በመስጠትና የህብረተሰቡን የገንዘብ ፣ የቁሳቁስና የጉልበት አስተዋፆ ወደ ላቀ ደረጃ በማሸጋገር ነው ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም…

    Read More

    Waxaa si weyn loo aaminsan yahay in dhalinyaradu ay door muhiim ah ku leeyihiin horumarinta bulshada, iyagoo had iyo jeer ku lug yeesha shaqada iskaa wax u qabso, daryeelka deegaanka iyo ka qayb qaadashada arrimaha waxtarka u leh bulshadooda. Arrintaas darteed, Xafiiska Laanta Xisbiga Barwaaqada ee Dire Dhabe, isaga oo kaashanaya Garabka Dhalinyarada, waxa uu hirgeliyay olole nadaafadeed iyo daryeel geedo ah oo la xiriira adeegga iskaa wax u qabso ee xagaaga 2018.

    Mudane Ibrahim Yusuf, oo ah Madaxa Xafiiska Xisbiga Barwaaqada ee laanta Dire Dhabe isla markaana ka qayb galay barnaamijka, ayaa sheegay in ololaha nadaafadda lagu fuliyay wada shaqeyn lala yeeshay dhalinyarada, halka daryeelka geedahana loo sameeyay geedihii la beeray intii lagu jiray shaqada iskaa wax u qabso ee xagaaga 2017. Waxa uu sidoo kale tilmaamay…

    Read More

    በፖለቲካ ሉኣላዊነት የተቀናጀነውን ድል በኢኮኖሚውም መድገም አለብን ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒሥቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ ገለፁ።

    በሥራና ክሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ የተመራ የልኡካን ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 08 እና ዐ4 የተሰሩ የከተማ ምግብ ዋስትና ሥራዎችን ገምግመዋል። ሚኒስቴር ድኤታው በፖለቲካ ሉኣላዊነት የተቀናጀነውን ድል በኢኮኖሚውም መድገም አለብን ሲሉ ገልፀዋል። ኢትዮጵያ ቀና ብላ እንድትሄድ ለማስቻል በሁሉም ዘርፍ ፍሬያማ ሥራ መሰራት አለበት ብለዋል። በተለይ በሴፍቲኔት ተረጂ የሆኑትን ግለሰቦች ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ማስገባት…

    Read More

    ‎”ታላቋን ኢትዮጵያ ማለም ብቻ ሳይሆን በተግባር እንገነባታለን!” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

    ታላቋን ኢትዮጵያ ማለም ብቻ ሳይሆን በተግባር እንገነባታለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የከተማችንን እድሳት ለማፋጠን እና የዜጎቻችንን ክብር ለመመለስ የገባነውን ቃል አንዱ ማረጋገጫ የሆነውን የአዲስ ስፖርት ፓርክን በይፋ መርቀን ከፍተናል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በፌስቡክ የማኅበራዊ ትስስር መተግበሪያ ባጋሩት መልዕክት። በ5.7 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ይህ ፕሮጀክት፤ በኦሎምፒክ መድረክ ለሀገራችን የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኙ…

    Read More

    Madasha Dhalinyarada Geeska Afrika ee ka socota Dire Dhabe ayaa si heer sare ah loo qabtay, iyadoo isu keentay dhalinyaro iyo masuuliyiin ka kala yimid dalalka gobolka.

    Madashan oo uu soo qabanqaabiyay ismaamulka Dire Dhabe ayaa shalay ku bilaabatay halku-dhegga “Dhiirigelinta Hoggaanka Dhalinyarada si loo dhiso Nabad Waarta iyo Xal u helidda Isbeddelka Cimilada waxayna maanta sii waday doodaha ku saabsan hoggaanka dhalinyarada iyo saameynta isbeddelka cimilada. Mudane Tajuddin Cabdullaahi, La-taliyaha Isbeddelka Cimilada ee Duqa Magaalada Dire Dhabe, ayaa sheegay in isbeddelka…

    Read More

      የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ለጀግናዉ የ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ሽብርተኛዉን የወያኔ ቡድን በመደምሰስ የሀገራችንን ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ እያደረገ ላለዉ ተጋድሎ ድጋፋቸዉን ለመግለጽ ስንቅ አዘጋጅተዋል።

      የስንቅ ማዘጋጀት ስራዉ ላይ የቢሮዉ አመራሮችና መላዉ ሠራተኛ የተሳተፈ ሲሆን የቀድሞ የቢሮዉ ኃላፊ የነበሩና በአሁኑ ሰአት የአሰተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በስንቅ ዝግጅት ፕሮግራሙ ላይ በክብር እንግድነት በመገኘት ሠራተኞችን አበረታተዋል። በሽብርተኛዉ ቡድን ለ3ኛ ጊዜ በህዝባችን ላይ የተከፈተዉን ጦርነት በቀልበስ የ ሀገራችንን ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ ህይወቱን ለሰጠን ለጀግናዉ የመከላከያ ሠራዊታችን ጦርነቱ በኢትዮጵያ…

      Read More

      ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ ማህበረሰቦችን ህይወት በዘላቂነት ለማሻሻል በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

      በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን በወረዳ 6 እና በወረዳ 9 እየተተገበረ የሚገኝውን የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ማቋቋሚያ ( EAC ) ፕሮጀክት ከባለድረሻ አካላት ጋር የመግባቢያ ሰነድ የፊርማ ስነስረት ተካሂዷል። ባለስልጣኑ የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረመው ከድሬ ማይክሮ ፋይናንስና ከኢትዮ ኢጣሊ ፖሊቴልኒክ ኮሌጅ ጋር ነው። በስነ-ስረአቱ ላይ በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን…

      Read More

        ድሬዳዋ ጀግኖቿን በክብር አመሰገነች ።

        ከተማችን ድሬዳዋ አንጋፋና ስመጥር የሆኑ ስፖርተኞችን ማፍራት የቻለች ከተማ ነች ። ለአብነትም እነ ተካበ ዘውዴና ቢተው አብሬ በግንባር ቀደምትነት ተጠቃሽ ናቸው ። በተለይም ተካበ ዘውዴ በክለብ ደረጃ ድሬዳዋ ከተማና ድሬዳዋ ጨርቃ ጨርቅ የተጫወተ ሲሆን በብሄራዊ ቡድንም ረጅም አመት በግብ ጠባቂነት ከመሰለፍ ባለፈ ሀገራችን ኢትዮጲያ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫን ባሸነፈችበት ወቅት በቡድኑ ውስጥ…

        Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር የተገነባው የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የማስመረቅና የማስጀመር መርሀ-ግብር በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

        የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም የድሬ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የማስመረቅና የማስጀመር መርሀ-ግብር ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል ።

        Read More