“በመደመር መንግስት እይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል መሪ ቃል ለመንግስት ሰራተኞች የብልፅግና ፓርቲ አባላት 3ኛ ዙር ስልጠና መሰጠት ተጀመረ
በዚህም ለድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት፣ ለድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ እንዲሁም ለድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የፓርቲ አባላት ስልጠናው መሰጠት ጀምሯል። ስልጠናው ለሁለት ተከታታይ ቀናት በመደመር መንግስት እይታ የግብርና የገጠር የመዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ጉዞ፣ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ፣ የከተማ ልማት እንዲሁም የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ በሚሉት ርዕሶች ላይ የሚሰጥ ይሆናል። የስልጠናው ዋና ዓላማ የሀገራዊ ማንሠራራትን…


