Headlines

የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፉና የሚመረጡበት የወጣቶች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር በድሬዳዋ በነገው እለት ይጀመራል

ውድድሩን አስመልክቶ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌድሬሽን የቴክኒካል ዳይሬክተር አትሌት አሸብር ደምሴና የአስተዳደሩ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አህመድ አብዶ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ለ 7 ተከታታይ ቀናት የሚካሄደው አትሌቲክስ ሻምፒዮናው ዋናው አላማ በናይጄሪያ ለሚደረገው የአፍሪካ የወጣቶች አትሌቲክስ ውድድር ላይ ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶችን መምረጥና የውድድር ዕድል መስጠት እንደሆነ ተነግሯል። ከግንቦት 18 እስከ 24 በሚከናወነው ሻምፒዮና ላይ ከ10…

Read More

/የኛ ቁጠባ እና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር 3ተኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን አካሄደ

በመርሃ-ግብሩም የ2017 ዓ.ም የሥራ አፈፃፀም እና የኦዲት ሪፖርቶች እንዲሁም የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበት ፀድቋል። በመድረኩ የተገኙት በኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮምሽን የፋይናንስ ህብረት ስራ ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ብርሀኑ ዱፌራ የኛ ቁጠባ እና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ቢሆነውም አሁን ላይ እያከናወናቸው የሚገኙት ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ተናግረው፤ በሁለት…

Read More

    ሠላማችን የህዳሴያችን ዋስትና ነው !!!

    ወቅቱ በጋራ የመልማት ፍላጎታችንን በማቀናጀትና የጋራ ጠላታችን በሆኑት ኋላቀርነትና ድህነት ላይ የከፈትነውን መጠነሰፊ ዘመቻ ከዳር በማድረስ የአገራችንን ህዳሴ ሊቀለበስ ከማይችልበት ደረጃ ለማድረስ ትንፋሻችንን ሰብሰብ አድርገን የሞት ሽረት ትግል የምናደርግበት ነው፡፡ካለፈው የትግል ተሞክሯችን እንደምንገነዘበው ትግላችን መራራና እልህ አስጨራሽ ቢሆንም የድላችን አይቀሬነት ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡           በልዩነታችን ደምቀንና አጊጠን ልዩነትን ያለገደብ በሚያስተናገደውሕገመንግስታዊ ሥርዓታችን ውስጥያለው ጠንካራ አንድነታችን በርካታ…

    Read More

    ድሬ ማይክሮ ፋይናስ የብድርና ቁጠባ ተቋም የአገልግሎት ተደራሽነቱን ለማስፋት ባንክ ተደራሽ የማያደርጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ በድሬዳዋ አስተዳደር 02 ወረዳ ሀሎሌ መንደር 8ኛ ቅርንጫፉን ከፍቶ አስመርቋል ።

    በቅርንጫፉ የመክፈቻ ስነስርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሐመድ እንደገለፁት ተቋሙ ባንክ ተደራሽ የማያደርጋቸውን የህብረተሰብ ክፍሎችና ሴቶችን ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ የሚገኝ ተቋም መሆኑን ገልጸዋል ። ኃላፊዋ አያይዘውም ተቋሙ በዘርፉ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ረገድ የጀመራቸውን ስራዎች አጠናክሮ መስራት እንዳለበት አብራርተዋል ። የድሬ ማይክሮ ፋይናስ የብድርና ቁጠባ…

    Read More

      በድ /ዳ አስተዳደር በ 38 ገጠር ቀበሌዋች በትላንትናው እለት በይፋ የተጀመረው 8ኛው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ በላቀ የህብረተሰብ ተሳትፎ እየተከናወነ ይገኛል።

      በትላንትናው እለት በይፋ የተጀመረው 8ኛው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ ተሳታፊዎች እንደገለፁት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት በዘላቂነት የሚከናወን የመስኖ ልማታችን ምሶሶ ፣ ለቀጣይነት ያለው ትውልድ ወደ ብልፅግና ለምናደርገው ጉዞ መሠረት የሚጥል ነው፣ እንዲሁም ባለፉት አመታት በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ የተገኙ መልካም ልምዶችን በማስፋትለላቀ ኢኮኖሚያው እድገት የማይተካ ሚና እንዳለው የተማርንበት በመሆኑና የህልውናችን መቅረት ነው በሚል ህብረተሰቡ በነቂስ ወጥቶ…

      Read More

      በአፈር እና ውሀ ጥበቃ የተሰሩ ስራዎች ተጎበኙ

      የድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ የገጠር ልማት ሴፍቲኔት በአምስት ምእራፍ የተሰሩ ስራዎች ዙሪያ የሚመክር ውይይት እንዲሁም የልምድ ልውውጥ በዛሬው እለት መጀመሩ ይታወሳል ። በጠዋቱ መርሀ-ግብርም በአምስት ምእራፍ የተሰሩ ስራዎች የቀረቡ ሲሆን በመቀጥልም የጉብኝት መርሀ-ግብር ተካሂዷል ። ጉብኝቱም በልማታዊ ሴፍቲኔት በአፈር እና ውሀ ጥበቃ ስራ የተሰሩ ስራዎችን በዋሂል ክላስተር ሁሉልሞጆ ገጠር ቀበሌ እንዲሁም በአሰሊሶ…

      Read More

      “በከፍተኛ ርብርብ የጠላት ፍላጎትን ከንቱ በማድረግ የአስተዳደሩን ሰላም ያስጠበቁ ጀግኖችን ማመስገን ይገባል”። :- የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

      የድሬዳዋ አስተዳደር ሰላምን በላቀ ጀግንነትና የአመራር ጥበብ በማስጠበቅ ብሎም ግዳጆችና ተልዕኮችን በብቃት ለመሩና ለፈፀሙ ጀግኖች፣ ተቋማትና ደጋፊ አካላት የዕውቅናና የምስጋና መርሃ-ግብር ማምሻውን አካሂዷል። በቅርቡ የኦነግ ሸኔ የሽብር ቡድን ድሬዳዋን ጨምሮ በምስራቅ አጎራባች ክልሎች የሽብር ስራዎችን በመስራት ሰላምና ፀጥታን ለማደፍረስ ሲንቀሳቀስ የነበረ ሲሆን፤ ድሬዳዋን ጨምሮ የምስራቅ ኢትዮጵያ ጥምር የጸጥታ ኃይል በጀግንነት በሽብር ቡድኑ ላይ በወሰደው ጠንካራ…

      Read More

      Bulchinsa Dirree Dhawaatti Waajjirri Paartii Badhaadhinaa Manifeestoofi Mallattoo Filannoo Waliigala Marsaa 7ffaa Miseensotaafi Deeggartootaaf guyyaa arraa Ifoomse.

      Dirree Dhawaatti Waltajjiin Ifoomsa Manifeestoofi Mallattoo Filannoo Waliigalaa Marsaa 7ffaa Paartii Badhaadhinaa Mataduree “Itoophiyaa Gara Biyya Fakkeenyummaatti” Jedhuun gageeffame. Waltajjiin Kanarratti Kabajamoo Kantibaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar Badhaadhina Filachuu jechuun Hegeree Filachuu akka ta’e eeranii Mallattoo paartichaas Nadoo Qamadiitiin ta’uu ibsaniiti jiran. Badhaadhina Filachuu Abdii ifaafi nagaa waaraa Bulchinsaa gaariifi misooma Filachuu jechuudha…

      Read More

      “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ የሚመክር መድረክ በድሬደዋ አስተዳደር የወረዳና የክላስተር የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አባላት ተካሄደ።

      በመድረኮቹ ላይ ባለፉ የለውጥ ዓመታት በፓርቲና በመንግስት ጠንካራ አመራር ሁለንተናዊ ብሔራዊ አቅምን በማጠናከር ከሀገር ውስጥና ከውጭ የተጋረጡ ፈተናዎችን በመቋቋም በርካታ አኩሪ ስኬቶች መቀዳጀት መቻሉን አጉልቶ ማሳየት እንደሚገባ ተገልጿል። የምክክር መድረኩ የወረዳና የክላስተር ህብረት አባላት በሀገራዊ ቀጣይ የእድገት ጉዞ ላይ የጠራ ግንዛቤ የጨበጡበትና በሁሉም መስክ በሀገራዊ ለውጡ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ አቅም የፈጠሩበት ሆኗል። ሲካሄድ በቆየው ውይይትም…

      Read More

      የኢትዮጵያ ትንሳኤ ቅርብ ነው፤ እኛም እናያለን፣ ልጆቻችንም ይወርሳሉ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

      ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትንሳኤ በዓልን በገላን ጉራ ከሚገኙ የካሳንቺስ የልማት ተነሺዎች ጋር አሳልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ተከትሎ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፥ የኢትዮጵያ ትንሳኤ ቅርብ ነው፤ እኛም እናያለን፣ ልጆቻችንም ይወርሳሉ ብለዋል። ጎስቋላ የነበረውን ከተማ እንቀይረው ያልነው ለጋራ ጥቅም፣ ለልጆቻችን ደስታ እና መጻኢውን ዘመን ለማሳመር ብቻ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ የተለወጠችና ከልመና የወጣች ሀገር…

      Read More