በ2015 #አዲስ_ዓመት ዋዜማ፤ የጳጉሜ ወር 5 ቀናትን፤ በተለያዩ መልካም ተግባራት ለማሳለፍ ተዘጋጅተናል። ጳጉሜ 1 “የበጎ ፈቃድ ቀን” ነው። ነገ ማክሰኞ ጠዋት 2:00 በአስተዳደሩ ምክር ቤት ግቢ ተገኝቼ ደም እለግሳለሁ። #እናንተስ❓

    የተከበራችሁ የአስተዳደራችን ነዋሪዎች እያንዳንዳችን ካለን ጊዜ፣ ገንዘብ፣ ጉልበት፣ ንብረት እና እውቀት ላይ በመቀነስ፤ የነገውን ዕለት በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እንድናሳልፍ ወንድማዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ #ጳጉሜን_በመደመር ድሬዳዋ

    Read More

    Waxaa lagu dhawaqay in laga shaqeeyo Yaraynta xanunka HIV AIDS iyo abuurista jiil naadif ka ah musuq masuqaa sii dhaqalaha dalka kor lagu qado.

    Maalinta Caalamiga ah ee La-dagaallanka Musuqmaasuqa oo loo dabaaldgay markii 22aad, iyadoo halku dhagg loga dhigay “Jiil Anshaxaysan,iyo kudhaqan Hay’ad nidamsan!” iyo maalinta HIV AIDS,ee 38aad,ee heer caalami,halka heer qarana markii 37aad,ay tahay ayaa sii wada jir ah maanta ismamulka diridhaba loga xusay. Waxaana,Dood ballaaran oo ku saabsan yaraynta unuglanta HIVga, iyo ka hortagga bixinta…

    Read More

      ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጧቸውም ምላሾች በጥቂቱ፡-

      • በግፍ ህይወታቸውን ላጡ ለተገደሉ ንፁሀን ዜጎች የሚሰማኝን ጥልቅ ኃዘን መግለፅ እፈልጋለሁ፤ • ባልሰሩት ወንጀል በማይመለከታቸው ጉዳይ ባልተገባ መንገድ ህይወታቸውን ለሚቀጥፉ ገዳዮች አጥፊ ስብስቦች በእጅጉ ዜጎቻችንን ህይወታቸውን መታደግ ባመቻላችን ጥልቅ ሃዘን ይሰማናል፤ • አሁን እየደረሰ ያለው ችግር መንግስት ተገቢውን ትኩረት ስላልሰጠ አይደለም፤በርካታ የፀጥታ አካላት ህዝቡን ከጠላት ለመጠበቅ ሲሉ መስዋዕትነት ከፍለዋል፣እየከፈሉም ይገኛሉ፤ • ሸኔ እና ሌሎች…

      Read More

      በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት የሀገሪቱ የኃይል ትሥሥር መቶ በመቶ እንዲረጋገጥ ይሰራል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

      በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በመላው ኢትዮጵያ ያለው የኃይል ትሥሥር መቶ በመቶ እንዲረጋገጥ ይሰራል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ትልም እውን እንዲሆን እና ዕድገት እንዲረጋገጥ የኤሌክትሪክ አገልግሎትን ማዳረስ ወሳኝ ነው፡፡ የዲጂታል 2030 መጀመር ይፋ በሆነበት መድረክ ላይ በተካሄደው ውይይት፤ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተደራሽነት ሳይሟላ የሚረጋገጥ እድገት እንደማይኖር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

      Read More

        Baasii Birrii Miiliyoona 38 oliin Gamoon Mana Murtii ijaarame eebbifame.

        Gamoon Mana Murtii Sadarkaa Jalqabaa fi Ol-Iyyannaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa kan Baasii Birrii Miiliyoona 38 oliin ijaarame eebbifame . Sagantaa Eebba Gamoo kanaa irratti keessummaa kabajaa ta’uun kan argaman Afa-yaa’iin Mana Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamtuu Adde Faxum Musxafaa haasawa taasisaniin akka jedhanitti Yeroo ammaa kan Piroojektoonni baay’een akkaan harkifachuun rakkoo uumaa jiranitti Gamoon Mana…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር አስተማማኝ ሰላሟን ለማስቀጠል እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ::

        የምስራቅ ኢትዮጵያ ፀጥታና ደህንነት ዘርፍ ዙሪያ ለስትራቴጂክ ከፍተኛ አመራሮች የተዘጋጀ ስልጠና በዛሬው እለት መሰጠት ተጀመሯል ። በመርሀ-ግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ ፖሊስ ለውጡን ማራመድ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ለአመራሩና አባላቱ የተለያዩ ስልጠናዎችን በማዘጋጀት የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በማዘጋጀት ክፍተቶችን የመሙላት ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ተናግረው ስልጠናው በተለይም የምስራቅ አጎራባች ክልል ፖሊሶች እና ባለድርሻ አካላት…

        Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከአዲስ አበባ አስተዳደር ጋር የነበራቸውን ቆይታ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ የትስስር ገፃቸው የሚከተለውን መልዕክት አስተልምለፏል።

        በአዲስ አበባ ቆይታችን ፥ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር ለመስራት ከተፈራረምነው የእህት ከተሞች ስምምነት ባሻገር ፥ ሰው ተኮር በሆኑ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት የአመራር ሰጪነት ሚናችንን ለማጎልበት የሚረዱ ግብዓቶችን አግኝተናል። የአስተዳደራችን ካቢኔ በቀጣይ፥ በስማርት ሲቲ፥ በተቋማት ሪፎርም ትግበራ እና ምገባ ፕሮግራም፥ እንዲሁም በካፒታል ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ዙሪያ ያገኘውን ልምድና ተሞክሮ ወደ መሬት በማውረድ፥ ለድሬዳዋችን ሁለንተናዊ እድገት በይበልጥ እንደሚተጋ አምናለሁ።…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤ የተለያዩ አዋጆችና ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቋል።

          የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት፤ 3ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ አመት 7ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚና ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት አካላትን እንደገና ለማቋቋምና፣ ተግባርና ኃላፊነታቸውን ለመወሰን የወጣ አዋጅ፤ የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ፤ እንዲሁም የከተማ ፕላን ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ በመወያየት አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጉባኤው የሚከተሉትን ዕጩዎች 1- አቶ ሻኪር አህመድ፣…

          Read More