Manni Maree Bakka Bu’oota Ummataa bakka Ministirri Muummee Dr Abiyyi Ahimad argamanitti walgahii idilee 36ffaa taa’aa jira

Manni Maree Bakka Bu’oota Ummataa 6ffaa, Bara Hojii 3ffaa bakka Ministirri Muummee Dr Abiyyi Ahimad argamanitti walgahii idilee 36ffaa taa’aa jira Manni marichaa wixinee baajata mootummaa Federaalaa kan bara baajataa 2017 ni raggaasa jedhamee eegama. Ministirri Muummee Dr Abiyyi Ahimad gaaffii miseensota mana mareerraa ka’aniif deebiifi ibsa ni kennu jedhamee akka eegamu mana maricharraa odeeffanne.

Read More

የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የምግብ ሥርዓት ፍኖተ ካርታ በመሬት አጠቃቀም፣በግብርና፣ በልማት እንዲሁም በገጠር ፋይናንስ ተደራሽነት ዙሪያ ቁልፍ የፖሊስ ሪፎርም በማድረግ ምርታማ፣ አካታችና ዘላቂነት ያለው የምግብ ሥርዓት ለመፍጠር መሰረት ጥሏል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Read More

    የኢፌዴሪ ሴቶችና ማሀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚንስትር ዳ/ር ኤርጎጌ ተሰፋዬ በድሬዳዋ የአካባቢ የማህበረሰብ ሮንድ ጥበቃ ለሌሎችም ምሳሌ መሆን የሚችል ነው አሉ::

    ክብርት ሚንስትሯ በድ/ዳ ወጣቶችና የተለያዩ የህ/ብ ክፍሎች አከባቢን በመጠበቅ እረገድ እያከናወኗቸው ያሉ የሮንድ ጥበቃ ተግባራትን ተዟዙረው ጎብኝተዋል:: የኢፌዴሪ ሴቶችና ማሀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኤረጎጌ ተሰፋዬ በድሬዳዋ ከተማ ትላንት ምሽት ላይ በተለያዩ መኖሪያ አካባቢዎች ተዟዙረው ወጣቶችና የተለያዩ የህ/ብ ክፍሎች እያከናወኑት ያለውን የአካባቢ የሮንድ ጥበቅ ስራዎች ተዟዙረው ጎብኝተዋል። ሚንስትሯ ከጉብኝታች መጠናቀቅ በሃላ በሰጡት አስተያየት የድ/ዳ ወጣቶችና…

    Read More

    ሀብቶቻችንን ወደ ትክክለኛ የቅድሚያ ትኩረት ካዋልን ማኅበረሰቡን ማሻገር እንደምንችል ማመን ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

    ረቡዕ በሀላባ እና ከምባታ ዞኖች የነበረንን የሞዴል የገጠር መንደሮች ርክክብ ሥነሥርዓት በመቀጠል ዛሬ ደግሞ በሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች የተገነቡትን አስረክበናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው አስፍረዋል። እነኚህ ባለሶስት መኝታ ቤት መኖሪያዎች፤ ለማብሰል የሚያገለግል የባዮጋዝ መሣሪያ፣ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ፣ የዶሮ ማርቢያ፣ የተለየ የእንስሳት በረት የተሟላላቸው ሲሆን፤ በተመጣጣኝ አነስተኛ ወጪ ከአካባቢ በሚገኙ ግብዓቶች…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናስ እና ገቢዎች የመንግስት ሰራተኞች የብልፅግና ፓርቲ መሰረታዊ ድርጅት ኮንፍረንስ አካሄዱ

      የአሰተዳደሩ ፋይናንስና ገቢዎች መሠረታዊ ድርጅት ሰብሳቢና የቢሮዉ ኃላፊ ክቡር አቶ ሱልጣን አሊዪና እና የመሠረታዊ ጅርጅቱ ም/ሰብሳቢና የአስተዳደሩ ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ አብዱሰላም መሃመድ መሪነት የፓርቲዉ መሰረታዊ ድርጅት ኮንፍረንስ በከንቲባዉ መሠብሰቢያ አዳራሽ በድምቀት ተካሄዱዋል ፡፡ በኮንፍረንሱም ላይ የ2014 ዓም የዘርፉ መሰረታዊ ድርጅት እቅድ አፈፃፀም፤ የኦዲት ኮሚሽን ሪፖርት እንዲሁም 2015 ዓም ዕቅድ ቀርቦ ዉይይት ከተደረገበት…

      Read More

      “በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ለድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የፓርቲ አባላት እና ሰራተኞች የተዘጋጀው ሶስተኛ ዙር ስልጠና መካሄድ ጀመረ።

      “በመደመር መንግስት እይታ፤ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ለድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የፓርቲ አባላት እና ሰራተኞች የተዘጋጀው ሶስተኛ ዙር ስልጠና መካሄድ ጀምሯል። በስልጠናው መክቻ ላይ የባለስልጣን መስሪያቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሹክሪ አብዱረህማን እንደተናገሩት ስልጠናው በዋነኝነት በግብርናው፣ በማኑፋክቸሪንግ ፣ በቱሪዝም እንዲሁም በከተማ ልማት ዘርፎች “በመደመር መንግስት…

      Read More

        የድሬዳዋ ፖሊስ “አዲስ የህግ ማስከበር እይታ_ አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል ለመላ አባልና አመራሩ የስልጠና መድረክ ማካሄድ ጀመረ ።

        ይህ ስልጠና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሁሉም አመራሮችና አባሎች እንደሚሰጥም ተገልፆል ። በስልጠና ማስጀመሪያ መርህ ግብር ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ‘ለማህበረሰቡ የሚንሰጠው አገለግሎት ፈጠን እና ተደራሽ ከማደረግ ባለፈ መንግስት ያስቀመጠውን የአስር አመት ዕቅድ ላይ የፀጥታ ተቋማት ሚናን በመረዳትና በመገንዘብ እንደ ሀገር በተጀመሩ የዕድገት ጉዞ…

        Read More

          shir jiraa’id oo uu bixiyay madaxa xafiiska warfaafinta iyo arrimaha dawlada ee ismaamulka diri dhabe ayaa wuxu kaga hadlay marxalada uu dalku maraayo.

          madaxa xafiiska mudane isqiyaas taafase ayaa sheegay in codsiga uu dalku leeyahay ee ah in laga badbaadiyo kooxda juntada ah ee dagaalka ku bilaabay 24/02/2013 TI ayuu sheegay in 10 ka subaxnimo ayaa dhamaan shaqaalaha dawlada iyo kuwa rayidkuba ay samayn doonaan barnaamij baroor diiq ah oo ciidinki falkaasi waxshinimada lagula kacay lagu xasuusan soono….

          Read More