በድሬዳዋ አስተዳደር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ህዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሄደ
የግድቡ መጠናቀቅን አስመልክቶ” እምርታ እና ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ ህዝባዊ የፓናል የውይይት መድረክ በዛሬው እለት ተካሂዷል። በፓናል የውይይት መድረኩም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በንግግራቸው የህዳሴ ግድባችን ኢትዮጵያውያን በደምና በላብ ዋጋ የከፈልንበት የህብረ ብሄራዊ አንድነታችን ውል የመቻል ምሳሌ ነዉ ብለዋል። የህዳሴ ግድባችን በወጀብ ውስጥ ሳንናወጥ፥ በቁርጥ ቀን በጽናት እንድንቆም ያደረገን የአንድነታችን ውል፥ የጥቁር…


