የገጸ ምድር እና የከርሰ ምድር የውኃ ሃብቶችን ለመስኖ ልማት የማዋል ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በግብርናው ዘርፍ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተከናወኑ ካሉ ሥራዎች መካከል የሀገራችንን የገጸ ምድርና የከርሰ ምድር የውኃ ሃብቶች ለመስኖ ልማት የማዋሉ ተግባር ዋነኛው ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ከዚህ ቀደም ምንም ዓይነት ጥቅም ሳይሰጡ የቆዩ በርካታ አካባቢዎች በአሁኑ ወቅት በመስኖ ልማት አማካኝነት ወደ ግብርና ማዕከልነት እየተቀየሩ መሆኑን ነው ያስታወቁት። ለዚህም የብላቴ ወንዝ የሚገኝበት አካባቢ…

Read More

“በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች በህዝቡ ርብርብና በአመራር ቁርጠኝኘት የተገኙ ስኬቶች ናቸው”

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በዚህም በጉብኝቱ ኮንቬንሽን ማዕከልን፣ “መሶብ ድሬ” የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫን፣ የእመርታ ቤተ-መፅሀፍን፣ በራስ…

Read More

/Waxaa laa qabtay Madasha qiimaynta waxqabadka qorshaha rubuuca koobad ee sanad miisaaniyeedka 2018 ee Xafisyada,dowlada hoose iyo mamulada dogmooyinka magalada iyo miyigga ismamulka diridhaba.

Is Maamulka Diridhaba ayaa kulan lagu egayay qimaynta qorshaha sannad Miisaaniyadda 2018-ka ee rubuuca 1-aad ee dawlada Hoose,sektarada iyo mamulada dagmooyinka. Waxaana warbixiinta qorshaha so bandhigay Madaxa Komishiinka Qorshaynta Maamulka iyo Horumarinta Dhaqaalaha, mudane Hailamariyam Dhadi. Waxaana warbixinta waxqabdka rubuuca 1aad Hiigsiga Sare ee Maamulka lagu sameeyay Hay’adaha ka shaqeeya arrimaha bulshada, dhaqaalaha iyo sinaanta…

Read More

    በአስተዳደሩ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች ላይ የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጎች ለኮሮና ወረርሽኝ ተጋላጭ እንዳይሆኑ ከአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ጋር በመቀናጀት በጋራ እየተንቀሳቀሰ እንደሚገኝ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

    ቢሮው ግምታዊ ዋጋቸው 700ሺብር የሚገመቱ በትምህርት ቤቶች ውስጥ የተለያዩ የኮሮና መከላከል ስራውን የሚያግዙ የንፅህና መጠበቂያና የሙቀት ልኬት መቆጣጠሪያ ቁሳቁሶችን ለትምርት ቢሮ በድጋፍ አበርክቷል፡፡ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ የትምህርት ቤት ደጆች ለወራት ተዘግተው ቢቆዩም መንግስት ትምህርት ቤቶች አስፈላጊውን የኮሮና መከላከል ጥንቃቄን በማድረግ ስራቸውን እንዲከውኑ መፍቀዱን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች ወደ እለት ተእለት ተግባራቸው ከገቡ ሰነባብተዋል፡፡ ታድያ በመማር…

    Read More

    የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 11 ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል::

    በጉባኤውም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የምክር ቤቱ 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 11 ኛ መደበኛ ጉባኤ አጀንዳ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የምክር ቤቱን 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 3 ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ፀድቋል ። በጉባኤውም የአስተዳደሩ የአስፈፃሚና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የ 2018 ዓ.ም የ 6 ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በድሬዳዋ…

    Read More

      መረጃ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ…..

      የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ በኢንተርኔት እንደሚከናወን ማሳወቁ እንዲሁም ይህንን ተከትሎ ምዝገባ ሲከናወን እንደነበር ይታወቃል። በየምርጫ ጣቢያዎቹ የሚደገረው መራጮች ምዝገባ ቢጠናቀቅም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ተጨማሪ የምዝገባ ጊዜ መሰጠት እንዳለበት ቦርዱ ወስኗል። በዚህም መሰረት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች እስከ ግንቦት 17 ቀን 2013 ድረስ https://www.ovrs.gov.et በሚገኘው የመመዝገቢያ ሊንክ በመጠቀም እንድትመዘገቡ…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ባስተላለፉት የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክታቸው በዓሉን በመደጋገፍና በመረዳዳት ልናከብረው እንደሚገባ ጠቆሙ::

        የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ባስተላለፉት የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክታቸው ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ አያይዘውም በዓሉ በሰላም፣ በፍቅርና በደስታ እንዲከበር ምኞታቸውንም ገልጸዋል፡፡ አክለውም እኛ ክርስቲያኖች በመገረፉ ቁስል የተፈወስን ከመከራ ስቃይ የዳንበት፤ ከወደቅንበት የተነሳንበት ልዩ በዓል በመሆኑ በዓሉን ስናከብር የተረሱ፣…

        Read More

          ለ2013 አጠቃላይ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ዝግጅት መመሪያ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ::

          የድሬዳዋ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በድ/ዳ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ወክለው ለፌደራል፣ ለከተማ አስተዳደርና ለቀበሌ ምክር ቤት አባልነት የሚወዳደሩ እጩዎች ቅድመ-ዝግጅት ማስፈፀሚያ እቅድ ዙሪያ ተወያይተዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ብሎም በአገር አቀፍ ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ዝግጅት መመሪያ ዙሪያ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች እና መምሪያ ኃላፊዎች እንዲሁም የወጣትና ሴቶች ሊግ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል። በቀጣይ በመመሪያው…

          Read More