Biiroon dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa Raawii hojii ji’oottan 6 irratti marii geggeesse.

    Biiroon dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa Hojjatootaa waliin karoora Raawii hojii Walakkaa bara jalqabaa kan bara baajataa 2013 irratti marii geggeessan. Marii kana irratti Biiroon dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsaa hojii Ijoo ji’oottan 6 irratti bara baajataa 2013 raawataman Roga dame hariiroo Komunikeeshiniin , ilaalcha Jijjiiramaa Uumuu irrattii fi Raawii hojii qaamolee Komunikeeshinii Bulchiinsaa dandeettii Ogummaan gabbisuu fi guddisuu…

    Read More

    በድሬዳዋ አስተዳደር ከስደት ተመላሽ ወገኖችን በተለያዩ ሙያዎች አሰልጥኖ ወደ ስራ የማስገባት ተግባር በስፋት እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገለፀ::

    መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ኢሮፒያን ዩኒየን፣ ከእንግሊዝና ከስዊድን ኤንባሲ እንዲሁም በኢትዮጵያ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) ፅህፈት ቤት የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ከስደት ተመላሾችን መልሶ የማቋቋም አቅምን የማሳደግ ስራዎች ላይ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር ምክክር አድርጓል። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ስደተኛ እና ከስደት ተመላሽ ወገኞች የስራ እድል ከመፍጠር አኳያ እንዲሁም ስደትን በዘላቂነት ከመከላከል አኳያ በአስተዳደሩ…

    Read More

    በአስተዳደሩ የተለያዩ ወረዳዎች ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኛ የብልፅግና ፓርቲ አባላት የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ተካሄደ።

    “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔ በተላለፉ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ዙሪያ በአስተዳደሩ ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኛ የብልፅግና ፓርቲ አባላት የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በ01 ፣ 02 ፣ 03 እና 04 ወረዳዎች ለሚገኙ የመንግስት ሰራተኛ የብልፅግና ፓርቲ አባላት የተዘጋጀው መድረክ ጥልቅ ውይይት ተደርጎበት በተዋረድ ያሉት አባላቶች የተሻለ ግንዛቤ በመያዝ እና ህዝብን ለማገልገል…

    Read More

    Waxaa la sheegay in dalkeennu si wadajir ah uga shaqeyn doono dardargelinta safarka barwaaqada ee bilowday, isla markaana la sii xoojin doono hawlaha horumarineed ee uu maamulku wado.

    Shir kooban oo lagu qiimeynayay waxqabadka lixdii bilood ee la soo dhaafay, kana soo qabanqaabiyay Xafiiska Laanta Dire Dhabe ee Xisbiga Barwaaqada, laguna qabtay ismaamulka Dire Dhabe, ayaa cinwaankiisu ahaa “Beddelka Itoobiya oo loo beddelo waddan tusaale ah.” Madashan, madaxa Xafiiska Laanta Dire Dhabe ee Xisbiga Barwaaqada, mudane Ibrahim Yusuf, ayaa si faahfaahsan u soo…

    Read More

    የስንዴ ነዶን መምረጥ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት አጠናክሮ ማስቀጠል መሆኑ ተገለፀ::

    በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ አስተዳደር በሴቶች አስተባባሪነት የተዘጋጀ የብልፅግና ፓርቲ የአደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ በድምቀት ተካሂዷል። በዚህም በቅስቀሳው ላይ የተገኙ ተሳታፊዎች ፓርቲው ባለፉት ዓመታት የሴቶችን ሁለንተናዊ ኑሮ ለማሻሻል የወሰዳቸው እርምጃዎች አበረታች መሆናቸውን ተናግረዋል። አስተያየት ሰጪዎቹ አያይዘውም ብልፅግና ፓርቲ የሴቶችን የኑሮ ጫና የሚቀንሱ የልማት ሥራዎችን በተግባር በማሳየቱ የተጀመረው የለውጥ ጉዞ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባው አመላክተዋል። በአስተዳደሩ የተገነቡ የተለያዩ ማህበራዊ…

    Read More

    ወጣቶች ሁሌም በበጎ ፍቃድ ስራዎች በመሰማራት አካባቢያቸውን የመንከባከብና ማህበረሰባቸውን የመጥቀም ስራ መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ

    የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የወጣቶች ክንፍ የ2018 ዓ.ም የበጋ ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን አስመልክቶ የፅዳት ዘመቻና የችግኝ እንክብካቤ አከናውነዋል። በመርሃ-ግብሩ የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ይሱፍ ከወጣቶች ጋር በመተባበር የፅዳት ዘመቻ መከናወኑን እንዲሁም በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፍቃድ ስራዎች የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራ መሰራቱን ገልፀዋል። በተለይም ወጣቶች ሁሌም በበጎ…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት ፣ ኢኮኖሚ ፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስዳደርን የስራ ፣ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የ2014 እቅድ አፈጻጸም ገመገመ

      የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት ፣ ኢኮኖሚ ፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የድሬዳዋ አስተዳደርን የስራ ፣ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የ2014 በጀት አመት መደበኛ ስራዎችና የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ሪፖርት የቢሮው ሃላፊ የተከበሩ አቶ ሮቤል ጌታቸው በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ በቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ አይናለም ተዘራ በተሰጠው አቅጣጫም ቢሮው አዲስ እንደመሆኑ መጠን በርካታ ተጨባጭ ስራዎች የተከናወኑ ቢሆንም…

      Read More

      Filamtoonni Aanaa 04 Ummata filatee waliin Rakkoolee Hawaasa Aanichaa irratt mari’atan.

      Filamtoonni Aanaa 04 baaka Bu’uun Mana Marii Dirree Dhawaaf hawaasa Aanaa 04 filaman waliin Rakkoolee Hawaasa Aanichaa irratt mari’atan. ‎ ‎Waltajjii kana Irratti Aanaa 04 bara Bajataa 2017tti hojiiwan ijoo raawate Kan mul’isu barruun erga dhiyaateen booda hirmaatonni Marichaa gaaffii fi yaadota bal’aa Kan kaasan yoo ta’u gaaffii fi yaadonni kaasan Kan ijaarsa bu’uraalee Misoomaa,…

      Read More

        ሁል ጊዜ የማስባትን ሀገሬን በማየቴ ደስ ብሎኛል” ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ

        ታኅሣሥ 27/2014 (ዋልታ) የመንግሥትን የ1 ሚሊዮን ዲያስፖራዎች ጥሪ ተቀብላ ኢትዮጵያ የገባችው ጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ “ሁል ጊዜ የማስባትን ሀገሬን በማየቴ ደስ ብሎኛል” አለች፡፡ ስለተሰጠኝ ፍቅርና ስላደረጋችሁልኝ አቀባበል አመሠግናለሁ ያለችው ጋዜጠኛ ሄርሜላ “ለዚች ሀገር ብሩህ ተስፋ ነው የሚታየኝ፤ ሁሉም ሰው ያደረገው የ#nomore (በቃ) እንቅስቃሴ የሚበረታታ ነው” ብላለች፡፡ ጋዜጠኛዋ ከደቂቃዎች በፊት አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም ዐቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

        Read More