7ኛው ጠቅላላ ምርጫን ለመምረጥ በጉጉት እየተጠባበቁ መሆኑን የወረዳ 5 እና የወረዳ 6 ነዋሪዎች ገለፁ
በህዝብና በሀገር ትልቅ ቦታ ከሚሰጣቸው ሁነቶች መካከል ምርጫ አንዱ ነው። ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄደውን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ፣ ነፃና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከቅድመ ምርጫው ጀምሮ እስከ ምርጫው እለት ድረስ ከፍተኛ ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 5 እና የወረዳ 6 ነዋሪዎች ገለፁ። የምርጫ ካርዴን በወቅቱ ወስጃለሁ፤ የዘንድሮን ምርጫ ለመምረጥ ሙሉ በሙሉ…


