ባለፉት 3 ወራት ብቻ በተመረቱ ተኪ ምርቶች ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ማዳን ተችሏል – የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት መተካት ሀገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ነው ሲል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ። መንግሥት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ለማምረት እንዲቻል የተኪ ምርት ስትራቴጂን በመቅረጽ ወደ ሥራ በመግባቱ ከፍተኛ ውጤቶች ተመዝገበዋል ብሏል አገልግሎቱ በመግለጫው። ስትራቴጂው የተረጋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዲኖር፣ የወጪ-ገቢ ምርት እንዲመጣጠን እና ሀገራዊ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ እያደረገ ይገኛልም ነው ያለው።…

Read More

    የፖሊዬ ክትባት ዘመቻ በድሬደዋ አስተዳደር እና በሶማሌ ክልል ሺኒሌ ወረዳ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል::

    የክትባት ዘመቻው ሲጀመር የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አስቻለው አባይነህ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቤሮ ሀላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ፣ የሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ዩሱፍ መሀመድን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ ከዛሬ መስከረም 27 – 30 ድረስ ለተከታታይ 4…

    Read More

      ዳሽን ባንክ የስራ አጥነትን ለመቀነስ ፕሮግራም ቀርፆ እየሰራ እንደሆነ አስታወቀ ።

      2ኛ ዙር የዳሽን ከፍታ የስራ ፈጠራ ስልጠናና ውድድር ፕሮግራም ተጠናቀቀ ፡፡ ዳሸን ባንክ ሁለተኛውን ዙር የዳሸን ከፍታ የስራ ፈጠራ ስልጠናና ውድድር መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር ላለፍት አምስት ቀናት ያካሄደ ሲሆን መርሀ-ግብሩም ባለፈዉ ዓመት በስራ ፈጠራ ላይ ያተከረ ስልጠናና ዉድድር በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞች ላይ ተከናዉኖ በርካታ ወጣት ስራ ፈጣሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ የቻለ ሲሆን ወድድሩና ስልጠናዉም በድሬዳዋ ፣…

      Read More

      በክረምት በበጎ ፍቃድ ስራዎች እርስ በእስ መረዳዳትና መተጋገዝ እንደሚገባ ተገለፀ

      የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት በሁሉ አቀፍ ማረሚያና ማረፊያ ቤት አስተዳደር በመገኘት በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የችግኝ ተከላ፣ የደም ልገሳና ለታራሚ ሴቶች የንፅህና መጠበቂያ እንዲሁም ልጆች ላላቸው ታራሚዎች የህፃናት ምግብ ድጋፍ አድርጓል። በመርሃ ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደረጀ ፀጋዬ በ14 በተለዩ የክረምት የበጎ ፍቃድ መስኮች ማህበረሰቡን…

      Read More

      “በኮሪደር ልማት ስራ አቧራን አራግፎ ከተማን ማስዋብ በመንግስት በጀት ብቻ የሚከናወን ሳይሆን በማህበረሰቡ ተሳትፎ መሆን እንዳለበት የጅማ ከተማ ተሞክሮ ማሳያ ነው” – ከንቲባ ከድር ጁሀር

      በከንቲባ ከድር ጁሃር የተመራው እና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ የዘጠኙም ከተማ ወረዳዎችንና የገጠር ክላስተር አመራሮችን የያዘው የድሬዳዋ አስተዳደር የልዑካን ቡድን በጅማ ከተማ ጉብኝት አከናወነ። በጉብኝታቸውም የከተማዋን የወንዝ ዳር ተፋሰስ ልማት ሥራዎችን ፣ አምራች ኢንደስትሪዎችን ፣ ታሪካዊውን የአባ ጅፋር ቤተመንግስትን ጨምሮ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ቃኝተዋል። በአምራች ኢንደስትሪ ዘርፎች እንዲሁም በስራ እድል ፈጠራ፥ የእንጨት ስራ ውጤቶች…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን የፀረ ሙስና ቀንን በፓናል ውይይት አክብረዋል።

        በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19 ጊዜ በሀገራችን ለ18 ጊዜ ”ሙስናን መታገል በተግባር ”በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ ገቢዋች ባለስልጣን አመራሮችና ሰራተኞች በዓሉን በፓናል ውይይት አክብረዋል፡፡ የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ በመድረኩ ባደረጉት ንግግር ከተቋሙ ከስራ ባህሪ በመነሳት ተቋሙ ለሙስና ተጋላጭነቱ ከፍተኛ በመሆኑ ይህን ለመቀነስ በጥሩ ስነ-ምግባር አሰራርን በመዘርጋት የግልጸኝነት እና ተጠያቂነትን በደንበኞች እርካታና ፍታዊነትን ተደራሽነትን…

        Read More

        “ከ17ኛው የብሪክስ ጉባኤ አስቀድሞ ከብራዚል ፕሬዝደንት ሉዊዝ ኢናቺዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር ተገናኝተን በሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል። የዛሬው ውይይታችን በቅርብ እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገሮቻችንን ግንኙነት የበለጠ በማጠናከር ረገድ አንድ ርምጃ ወደፊት የወሰደን ሆኗል። በተለያዩ ዘርፎች የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትስስሮቻችንን የበለጠ ለማጠናከር ተስማምተናል።”

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

        Read More

        Fiigichi Miilaa Kan Manguddoota deeggaruu kaayyeffate magaalaa Dirree Dhawaatti gaggeeffame.

        Dorgommii Fiigichi Miilaa Kan Manguddoota deeggaruuf kaayyeffatee gaggeefame kun Yaada qajeeltoo “Haadha koo fi abbaa koo deeggaruuf nan fiiga” jedhuun fiigichi fiigichaa yeroo 9ffaaf Komishinii Dargaggootaa fi Ispoortii Giddugala Qabeenya Maanguddoota Daawiit waliin ta’uun gaggeeffameera. Fiigichi daandii irraa Kan KM 10 kun ka’umsaa fi Xumura Dirree Jiddugala Buufata Baabura jalaa irratti kan qabu yoo ta’u,…

        Read More

          ለሀገር መከላከያ ሰራዊታችን ለክብሩና ለፍቅሩ የሚያደርጉትን ድጋፍ ይበልጥ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ነዋሪዋች ገለፁ።

          በድሬዳዋ አስተዳደር ቀበሌ 02 ኩባ ካፕ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በምገኘው የኢፌዲሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሆስፖታል ጉዳት ለደረሰባቸው ለኢፌዲሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በአካባቢው የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሉች በራሳቸው ተነሳሽነት ከ 43 ሺ ብር በላይ በሬና የፊጆታ እቃዎችን ድጋፍ አበርክተዋል። ቀደም ሲል በኢፌዲሪ ሰራዊት የአየር ሃይል አባል የነበሩ እና በጡረታ ከሰራዊቱ የተገለሉት በአሁን ወቅት በዶሮ ዕርባታ የተሰማሩት አቶ…

          Read More

            መልዕክተ ድሬ 711

            የጤናመድህን ከጤናበላይምንአለ? ሰው ጤናውን ከሆነ ከራሱ አልፎ ለሌላው የሚተርፍሥራሊሠራይችላል፡፡ ስለሆነም ሁላችንም ለጤና ከሁሉ ነገር በፊት ቅድሚያ በመስጠት በተናጥልም ቢሆን በጋራ ማድረግ የሚገባንን ሁሉ ጥረት ማድረግ አለብን፡፡ ድርቢያ ብር አንበሳያስር ነውና ብሂሉ ያለንን ዕውቀት፣ ጊዜ፣ አቅም እና ገንዘብ በማስተባበር ለጤናችን ዋስትና የሚሆንሥራ ልንሠራ ይገባል፡፡ ሰው ታክሞ ሊድን በሚችለው በሽታ መታከም ባለመቻሉ ሲሞት በለቅሶ ከመቅበር ክንዳችንን በማስተባበር…

            Read More