Headlines

Waxaa si rasmi ah loo bilaabay shirka wada tashiga qaran ee itoobiya iyado furitaanki madashani uu qudbad kazoo jeediyay danjire Dr maxamuud dirir geedan oo ha koomishineerka koomishinka wada tashiga qaranka wuxuna sheegay in madashani ay kazoo qayb galen wakiilada bulshada, dadka bulshada dhexdeda saamaynta ku leh, aqooyahanka, axsaabta siyaasada iyo waliba qaybaha kala duwn ee rukunada dawladda.

Danjire DR maxamuud dirir ayaa dhamaan wakiilada bulshada qaybaheeda kala duwan ee madashani kasoo qayb galay kula dardaarmay in ay fikiradahooda ku saleyaan kuwo dalku dhibtani uu ku jiro ka saari kara iyago baahidooda gaarka ka horaysiinaya kuwa dalka. Ugu horayn waxaa la soo jeediyay qoraal ka turjumaya sida uu u qabsoomi doono kulankani wada…

Read More

    የ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ምክንያት በማድረግ አገር አቀፍ የወጣቶች ሲምፖዚየም <<ወጣትነቴን ለሀገሬ >>በሚል መሪ ቃል በዓሉ በሚከበርባት ድሬደዋ ተካሄደ።

    የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር በሲምፖዚየም ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በሀገር ወዳድነት እና በባለቤትነት ስሜት በመነሳሳት በኢትዮጵያ ሰላም፣እድገትና ብልፅግና እንዲሁም አንድነት አብሮነት ላይ ከእስከዛሬው የተሻለ አስተዋጽኦ እንድታበረክቱና የዜግነት ግዴታችንን እንድትወጡ ሲሉ ለወጣቶች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው አገር አቀፍ የወጣቶች ሲምፖዚየም ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢፌዴሪ ሴቶችና ማሀበራዊ ጉዳይ…

    Read More

      የብልፅግና ፖርቲ በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዳዳ ቀበሌ ከነዋሪዎች ጋር የውይይትና የፕሮግራም ማስተዋወቂያ መድረክ አካሂዷል።

      በመድረኩ ፖርቲው በማህበራዊ ÷ በኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ በቀጣይ የሚያከናውናቸው እቅዶች ገለፃ የተደረገ ሲሆን በዋናነት ከነዋሪው የሚነሱ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንደሚንቀሳቀስ ተገልጿል። በፖርቲው ስር አዳዳ ቀበሌን ወክለው ለድሬደዋ ምክርቤት የሚወዳደሩ ሶስት እጩዎችን ማለትም:- * አቶ ኡመር እህመድ *ወ/ሮ ጫልቱ እህመድ *አቶ ከድር ኡስማን ለቀበሌው ነዋሪዎች አስተዋውቋል። በተመሳሳይ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ድሬዳዋን የሚወክሉ እጩዎችንም አስታውቋል። በቀበሌው…

      Read More

        በአሰተዳደራችን በነገዉ ዕለት ”ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች ” በሚል መሪ ቃል በሚካሄደዉ አገር አቀፍ የፓናል ውይይትና ፎቶ አዉደ ርዕይ ላይ ከ ሚሳተፉ የክቡር እንግዶች መካከል የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚንስትሩ ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ድሬ ዳዋ ገብተዋል ። የአሰተዳደሩ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር እና የድሬዳዋ ብልጽግና ጽ/ቤት ሃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ከሌሎች የአስተዳደሩ ከፍተኛ የሰራ ሃላፊዎች ጋር በመሆን ደማቅ አቀባበል አድርገዉለታል። በ 11 ከተሞች ስለ ኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል የሚካሄደዉ የፓናል ውይይትና የፎቶ ኤግዚቢሽን የመጀመሪያው መረሃ ግብር በጅጅጋ ከተማ የተካሄደ ሲሆን ሁለተኛዉ መድረክ በነገዉ ዕለት በከተማችን ” ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች ” በሚል መሪ ሃሳብ በልዩ ድምቀት የሚካሄድ ይሆናል።

        Read More

        Waxaa laa dah fuuray xaruun loogu talagalay xaladda dag daga iyo dawaynta gudaha ee Dhakhtaarka guud ee Sabiyan oo lagu dhisay in ka badan 20 milyan oo Birr.

        Ismaamulka Diridhaba, ayaa maanta si rasmi ah u daah furay waaxda daryeelka xalada dagdaga ah iyo daawaynta gudaha oo kaalin mug leh ka qaadatay horumarinta tayada adeegyada caafimaadka ee bulshada. Waxaana munasibada dah fuurka kaso qayb galay oo ka hadlay duqa is Maamulka Diridhaba, Mudane Khadir juhar, oo sheegay in xarumahan caafimaad ee maanta la…

        Read More

          የኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ ፍጥነት ያለውን የ 4 ጂ አገልግሎትን በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ አስጀመረ ።

          ኢትዮ ቴሌኮም በምስራቅ ኢትዮጵያ ባሉ ከተሞች የሞባይል ኢንተርኔትን በላቀ ፍጥነት መጠቀም የሚያስችለውን የአራተኛው ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎትን በድሬዳዋ ያስጀመረ ሲሆን ፕሮግራሙም በድሬዳዋ፣ አይሻ እንዲሁም በጭሮ ከተሞች ላይ ተግባራዊ ይሆናል ። የኢትዮ ቴሌኮም እጅግ ዘመናዊ ብሎም ከፍተኛ ፍጥነት ያለውን የ 4 ጂ አገልግሎትን በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ ባስጀመረበት ወቅት በእለቱ የተገኙት የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ-አስፈፃሚ የሆኑት ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ…

          Read More

          አገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተካሄደ ይገኛል

          በመድረኩ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረትን ጨምሮ የፌደራልና የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንቶችና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተወካይ እና የድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ለእንግዶች የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።

          Read More

          ብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ በዋሂል ክላስተር ለሰባተኛ ዙር ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ተሳታፊ ዕጩዎቹን ለህዝብ አስተዋወቀ

          ዕጩዎችን በመወከል በዋሂል ክላስተር ለተገኙ ታዳሚዎች ንግግር ያደረጉት ክብርት ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ የድሬዳዋ አስተዳደር የካቢኔ አባልና የአስተዳደሩ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ሰባተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ነጻ ፣ ገለልተኛ እና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ፓርቲያቸው ብልጽግና በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል ፡፡ ክብርት ወ/ሮ ሙሉካ በዋሂል ክላስተር የተገኙት በብልፅግና ፓርቲ ተመልምለው የቀረቡ ዕጩዎች ቀደምሲል በምርጫ ቦርድ ከመመዝገባቸው…

          Read More