Hoogantoonni ol’aanoo fi sadarkaa gara garaa Paartii Badhaadhina irratti mari’atan

    Hoogantoonni ol’aanoo fi sadarkaa gara garaa kan Dhaabileen ADWUI fi Dhaabileen Deegartootaa kanneen Bulchiinsa Dirree Dhawaatti argaman Sagantaa fi seera ittiin bulmaataa Paartii Badhaadhinaa irratti wal-tajjii marii geggeessaa turan xumuran. Walga’ii kana irratti Ka’umsi riifoormii paartii badhaadhinaa fedhii ummataa galmaan ga’uu , faayidaasaa fi Mirgoottan Namummaa fi Dimokraasii eegsisuu fi mirkaneessuu taachaa fi “Kaayoo fi…

    Read More

      የድሬዳዋ ሴቶች ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ስንቅ በማዘጋጀት የደጀንነት ሚናቸውን እየተወጡ ነው።

      ዛሬ በድሬዳዋ ምድር ባቡር ሜዳ በተከናወነው የስንቅ ማዘጋጀት መርሀግብር ላይ ከድሬዳዋ ሁሉም የከተማ ቀበሌዎች የመጡ ሴቶች የተሳተፉ ሲሆን መከላከያ ሰራዊታችን ድል እስኪጎናፀፍ ድረስ የደጀንነት ሚናችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል። በመድረኩ ላይ የመክፈቺያ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፋጡም ሙስጠፋ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የድሬዳዋ እናቶች ሀገር ለማዳን እየተደረገ ባለዉ ዘመቻ ላይ ስንቅ በማዘጋጀት…

      Read More

      በኢትዮጲያ የቻይና አንባሳደር ቼን ሀይ የተመራ የህክምና ቡድን ለድል ጮራ ሆስፒታል ለድንገተኛ ህክምና የሚውሉ መዳኒቶችንና የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ::

      ልኡክ ቡድኑ ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና ከአስተዳደሩ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆንም የድል ጮራ ሆስፒታልን ጎብኝቷል። በዚህም በመርሀ ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለተበረከተው ድጋፍ በማመስገን በቀጣይም ተጠናክሮ እንዲቀጥል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል:: የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጽጌረዳ ክፍሌ በበኩላቸው ድጋፉ ለሆስፒታሉ ተገልጋዮች ከፍተኛ ጥቅም እንዳለው ጠቁመው፤ በቀጣይም የሁለቱ…

      Read More

      “በመጪው የረመዳን ወር ጾም ህዝበ ሙስሊሙ አቅመ ደካሞችን በመርዳት በጎ ተግባራትን በማከናወን ሊያከበር ይገባል” የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

      የ1446ኛው የረመዳን ወር ፆም ከ6ቀናቶች በኃላ እንደሚጀምር ታውቋል፡፡ 30ኛው የምርኩዝ መድረክ በድሬዳዋ አስተዳደር በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች፣ መሻኢኾች ፣ኢማሞች፣ኡስታዞች በተገኙበት በተለያዩ የእስልምና ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች በድምቀት ተከብሯል። በመርሀ ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ተወካይ ኡስታዝ አብደላ በንግግራቸው የምርኩዝ መድረክ ወደ ድሬዳዋ መምጣቱ እንዳስደሰታቸው ገልጸው ለመላው ሙስሊም ማኅበረሰብ ለ1446 ዓ.ሂ የረመዳን ወር የእንኳን አደረሳችሁ…

      Read More

      Gollaha hay’adaha dimaha ee ismamulka diridhabe ayaa sheegay in hay’adaha diimuhu kaalin wayn ku leeyihin nabadaynta iyo midnimada shacabka.

      Gollah Hay’adaha diinmaha ee Diridhabe ayaa wada tashi la yeeshay qaybaha kala duwan ee hay’adaha ay khusayso arrimaha nabadaynta iyo ilaalinta nabadda uu maamulku abuuray. Sheekh Ibraahim Imaam, oo ah guddoomiyaha hay’adda dimaha ee magalada Diridhabe ayaa sheegay in nabaddu ay tahay fadli qiimo badan oo marka nabad la helo ayu jilkuna wax barta oo…

      Read More

        15ኛዉ የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በ06 ቀበሌ በፓናል ውይይት ተከብሯል::

        በቀበሌ 06 አስተዳደር “ኢትዮጵያ ብሔርብሔረሰቦችና ህዝቦች አንድነት ለጋራ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል ለ15 ኛዉ ጊዜ የሚከበረዉን የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በሴት አደረጃጀቶችና ወጣቶች የአካባቢዉ ነዋሪዎች የፓናል ዉይይትና ለመከላከያ ሰራዊት ደም በመለገስ ተከብሮ ውሏል ፡፡ በቀበሌዉ አመራሮች የህወዋትና ኢ-ህገመንግስት ሰነድ፣ሀገራዊ ሪፎርም ለጠንካራ ሀገራዊ ፌዴራላዊና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ በሚል ርዕስ ሰነዶች ቀርበዋል፡፡ በፓናል ዉይይቱም ላይ የተሳተፉ ተሳታፊዎችም…

        Read More

        በትንሿ ኢትዮጵያ፣ በበረሀዋ ገነት፣ በጉራማይሌዋ የፍቅር ከተማ ድሬ ገብተናል፡፡

        በድሬዳዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደማቅ አቀባበል ላደረጉልን ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፣ ለከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለከተማው ህዝብ ላቅ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ፡፡ በቆይታችን የኮሪደር ልማት ስራዎችን ጨምሮ በከተማዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን የስራ ሂደት የምንመለከት ይሆናል፡፡

        Read More

          “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”

          የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀንን በማስመልከት “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”በሚል መሪ ቃል ከመስከረም 4/2014ዓ/ም ጀምሮ ለ3 ተከታታይ ቀናት በድሬዳዋ ይከበራል:: የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙራድ በደዊ በሰጡት ማብራሪያ የአለም የቱሪዝም ጅርጅት አማካይነት በየዓመቱ መስከረም 17 ቀን በተለያዩ መሪ ቃሎች ሲከበር የአለም አቀፉ ማህበረሰብ ለዘርፉ ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ ነው ብለዋል: “ዘንድሮም ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት” ወይንም…

          Read More

          Paartiin Badhaadhinaa Qabeenya uumamaa sirnaan Itti Fayyadamuun Imala Badhaadhinaa Saffisiisuuf Halkaniifi Guyyaa Hojjechaa jiraachuun Insame.

          Bulchinsa Dirree Dhawaa Paartiin Badhaadhinaa mataduree”Itoophiyaa Gara Biyya Fekkeenyummaatti” jedhuun Aanaalee 05,06,07,08 fi 09 tii Waltajjii Maanifeestoofi Asxaa Filannoo Biyyoolessaa 7ffaa beeksisuu gaggeesse. Waltajjicharratti Paartiin Badhaadhinaa Qabeenya uumamaa sirnaan Itti Fayyadamuun Imala Badhaadhinaa Saffisiisuuf Halkaniifi Guyyaa Hojjechaa jiraachuun Insame. Miseensonni waltajjicharratti dubbisne tokko tokko yaada buuf kennaniin nadoon qamadii ida’amuun cimina, oomishtummaa gargaaramtummaarraa bahuu hiika…

          Read More