የገቢዎች ሚኒስቴር ሚንስትር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ማምሻውን ድሬዳዋ ከተማ ገቡ::

የገቢዎች ሚኒስቴር ሚንስትር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ወደ ድሬዳዋ የመጡበት ዋነኛ አላማ የፌደራል ገቢዎችና የክልል ገቢዎች የጋራ ምክክር መድረክ ላይ ለመሳተፍ መሆኑ ከወዲሁ ታውቋል። ክብርት ወ/ሮ አይናለም ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱም በአስተዳደሩ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- አገኘሁ ሸዋረጋ

Read More

የድሬዳዋ ኮሪደር ልማት ስራዎች ተጎበኙ

#DGC የካቲት 17/2017 የኮሪደር ልማት ስራዎች በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ አካባቢዎች በስፋት እየተሰራ ሲሆን በዛሬው እለትም በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር የተመራ የካቢኔ አባላት ቡድን እየተገባደደ የሚገኘውን የ 11 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ሥራዎች ተዟዙረው ተመልክተዋል ። በጉብኝቱ ወቅትም ከኮሪደር ልማት ስራ ተቋራጮች ጋር የተወያዩት ክቡር አቶ ከድር ጁሃር ፕሮጀክቱ በጥራትና በፍጥነት…

Read More

“Waa sharaf wayn in la qaado mas’uuliyadda ilaalinta nabadda dalka”.

Ku-xigeenka Duqa Magaalada Diridhaba, Mudane Xarbi Bux. Waxaa munasibad sabootin ah losameyay Wareeggii kobaad ee xubnaha kubiraya ciidamada difaaca qaranka ee 2018. Wxaana ka hadlayay munaasabadda, Ku-xigeenka Duqa Magaalada Diridhabare Xarbi Buh, oo sheegay inay sharaf wayn u tahay in la qaado mas’uuliyadda ilaalinta nabadda dalka. Ku-xigeenka Duqa Magaalada mudane xarbi,sido kale sheegay in ciidanku…

Read More

Biiroon Barnoota Bulchiinsaa Dirree Dhawaa Gaggeesota Manneen Barnoota Dhuunfaa fi qooda fudhatootaa waliin marii gaggeesse.

Waltajjii marii kana irratti argamuun haasaa kan taasisan Hooganaan Biiroo Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Sulxaan Alii akka jedhanitti Kaayyoon Marii kanaa Qulqulina Damee barnootaa mirkaneessuuf Tattaaffiin gara garaa Akka Biyyaa fi Bulchiinsaattiis taasifamaa jira jedhanii Qulqulina barbaadamu milkeessuuf Gaggeesota Manneen Barnoota Dhuunfaa fi qooda fudhatootaa waliin walhubachuun hojiiwan qulqullina Barnootaa fooyyessuuf dandeesisan irratti…

Read More

    8ተኛው የተፋሰስ ልማት ስራዎች በዛሬው ዕለት “የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግና “በሚል መሪ ቃል ተጀመረ በድሬደዋ አስተደደር በዋሂል ክላስተር 8ኛውን የተፋሰስ ልማት ስራዎችን የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና የኢንቨሰትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ከድር ጁሀር እንዲሁም የድሬደዋ ብልጽግና ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ በይፋ አስጀምረዋል ።

    Read More

    የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ መንግስታዊ ያልሆኑ የትምህርት ተቋማት አመራሮችና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

    በዛሬው እለት በቢፍቱ ሞል በተዘጋጀው መንግስታዊ ካልሆኑ የትምህርት ተቋማት ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን ሰፊው የትምህርት ተቋማት እና አመራሮች ተገኝተውበታል። በዚህ መድረክ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሱልጣን አሊይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ዛሬ እዚህ የተገኘነው በጋራ ምክክር አድርገን የትምህርት ዘርፉ የተሻለ ጥራት ያለው ስራ ለመስራት ነው ብለዋል። ባለፉት ወራት በትምህርት ዘርፍ በተደረጉ የዳሰሳ ጥናት…

    Read More

      አቶ ከድር ጆሀር የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ሆነው ተመረጡ። መስከረም 19 /2014 አቶ ከድር ጆሀር የድሬዳዋ አስተዳደር ከኒትባ ሆነው በሙሉ ድምፅ ተመረጡ።

      በድሬዳዋ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ሆነው ሲያገለግሉ የቆዪት አቶ ከድር ጆሀር የአስተዳደሩ ከንትባ በመሆን ቃለ መሀላ ፈፀመዋል

      Read More

        Qaamoleen nageenyaa Naannolee Ollaa bahaa shanan Marii geggeessan.

        Filannoon biyyaaleessaa fi Naannoleetti gaggeeffamu nagaa fi demookiratawaa ta’ee akka xummuramuuf Qaamoleen nageenyaa itti gaafatamummaa isaanii bahuuf qophii ta’uu qaamoleen nageenyaa naannoolee daangaa ollaa Bahaa biyyittii ibsaniiru. Qaamoleen nageenya kunniin kutaa biyyaatti Bahaa keessaatti nageenya amansiisaafi walitti fufiinsa qabu uumuuf hojilee hojjetan ciminaan hojjechuuf Magaalaa Dirree Dhawaatti mari’ataniiru. Marii geggeefame kana irratti qaamoleen Nageenya kan…

        Read More

          ማህበረሰቡ በአመጋገብ ሰርአቱ ምግብን አመጣጥኖ ቢመገብ በሀገራችን ያለውን የስርአተ ምግብ ችግሮችን ለመቅረፍ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተገለፀ።

          የአስተዳደሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለ9 የመንግስት ተቋማት የስርአተ ምግብ ተወካዮች እና ለባለድርሻ አካላት በ1000 ቀናት(ከፀንስ እስከ ሁለት አመት ዕድሜድረስ)፣በስርአተ ምግብ ፖሊሲ ዙሪያ ግንዛቢና በቀጣይ ችግሩን ለመቅረፍ የአሰራር አግባቡ ላይ የምክክር መድረክ አካሄዷል። በሀገራችን የስርአተ ምግብ ችግር በዜጎች ላይ የሚያደርሰው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ ምግብን አመጣጥኖ መመገብ ቅንጦት አለመሆኑን በመገንዘብ በአመጋገብ ስርአታችንን በአካባቢያችን የሚገኙ…

          Read More