waggaa 29ffaan Guyyaa Ayyaana hundeffama ODP kurfii gara garaan kabajamuu jalqabe

    Bulchiinsa Dirree Dhawaatti waggaa 29ffaan Guyyaa Ayyaana hundeffama ODP kan dhaadannoo “Ilaa fi Ilaameen Milkaa”ina Egereetiif!” jedhuun bulchiinsa Araddaa 08 tti dargaggootni kaka’uumsa ofii isaaniin manneen maatii harka qalleeyyii suphuudhan kabajaniiru . Kurfii kana irratti Hoogantuu Biiroo Barnootaa kan taate Adde Muluukaa Mahamad haasawa taasisaniin Akka jedhanitti Ayyaana hundeffama ODP kan waggaa 29 bara kanaa…

    Read More

    በድሬዳዋ ከተማ ወረዳ 2 ስር በሚገኙ በተለያዩ አካባቢዎች ላይ በተከናወኑ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ስራዎች የሺሻ ማጨሻ እቃዎችና ለጥቁር ገበያ ሊቀርብ የነበረ ህገ-ወጥ ነዳጅ እንዲሁም ተጠርጣሪ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገለፀ

    ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት ያላቸውን 7 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያጣራ መሆኑንምና በቀጣይም በህገ-ወጥ የንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችና ንግድ ቤቶች ላይ የሚደረገዉ ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል ። በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የሳቢያን ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ዋ/ኢ/ር አንበሉ አየለ ለድሬ ፖሊስ ሚዲያ እንደገለፁት አስቀድሞ በተከናወነ መረጃ ማሰባሰብን ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማዎች መሰረት በማድረግ ግንቦት…

    Read More

      የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ የኪነ-ጥበብ እንዲሁም የእውቅና ፕሮግራም ተካሂዷል ።

      ቱሪዝም ለአንድ አገር ኢኮኖሚያዊ እድገት ፣ ለአንድ ሀገር ገፅታ ግንባታ ብሎም ለማህበራዊ መስተጋብሮች ዘርፈ-ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ይታመናል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በሀገራችን ለ34 ተኛ እንዲሁም በአለም አቀፍ ደግሞ ለ42 ተኛ ጊዜ በመከበር ላይ የሚገኝ ሲሆን ይኸውም መርሀ-ግብር በጽዳት ዘመቻ ፣ በችግኝ ተከላ ፣ በብስክሌት ውድድር እንዲሁም በፓናል ውይይት ተከብሯል ። በድሬዳዋ…

      Read More

        ከነዳጅ ድጎማና ዋጋ ማስተካከያ ጋር በተያያዘ ለአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ፡፡

        በድሬዳዋ አስተዳደር አዲሱን ነዳጅ ድጎማና ዋጋ ማስተካከያ ተግባራዊ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ተገልፃል፡፡ የሀገራችን የነዳጅ አቅርቦት ከጎሮቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር ዝቅተኛ በመሆኑ ዋጋ ለማከፋፈል በተደረገው ጥረት ባለፉት አመታት መንግስት ከፍተኛ የእዳ ጫና የተመዘገበበት በመሆኑ ባለፉት ሰባት ወራት ብቻ 81.2 ቢሊዮን ብር ኪሳራ መድረሱን ተገልፃል፡፡ ችግሩን ከወዲሁ ለመቅረፍ በሚኒስትሮች ምክር ቤት የነዳጅ ሪፎርም ቀርቦ ውይይት…

        Read More

        በአስተደደሩ የሚገኙ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች ለተገልጋዮች ተገቢውን አገልግሎት እየሰጡ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ ተገለፀ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ እና በድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይር ሀጂኑር የተመራ ቡድን በአስተዳደሩ የከተማ ወረዳዎች ድንገተኛ ምልከታ አደረገ። የምልከታው ዋንኛ አላማ በወረዳዎቹ ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ ነባራዊ ሁኔታ በአካል ተገኝቶ ለመመልከት እና በተለይም የተገልጋይ ቀን ተብለው በሚታወቁት እለተ ሰኞ…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ከነሃሴ 16-21/2014 ዓ/ም 5000 ለሚሆኑ መክፈል ለማይችሉ የከተማችን ነዋሪዎች የነፃ ምርመራና ህክምና አገልግሎት ይሰጣል።

          ከነሃሴ 16/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ “በጎነት ለጤናችን” የነፃ ምርመራና ህክምና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘመቻ ወቅት የተጠናከረ የጤና አጠባበቅ ትምህርት፣የደም ግፊት ምርመራና ህክምና ፣የደም ውስጥ ስኳር ምርመራና ህክምና እና ሌሎችም ያለምንም ክፍያ የሚሰጡ ይሆናል። በአስተዳደራችን በዋናነት 3 ግዜያዊ የነፃ ምርመራና ህክምና ጣቢያዎች የሚቋቋሙ ሲሆን የታሰቡት ቦታዎችም 1. ምድር ባቡር አደባባይ 2. ኮኔል ድልድይ…

          Read More

            Xuska munaasibada qowmiyadaha iyo shucuubta itoobiya ayaa marki 16aad lagu xusi doonaa ismaamulkani diri dhabe sidaa awgeed waxaan dhamaan shacab waynaha ismaamulka ugu baaqayaa in ay xoojiyaan walaaltinimada iyo waliba sumacada fiican ee bulshada ismaamulka lagu garanaayo ee ah marti soorka iyo waliba soo dhawaynta wanaagsan in ay sii xoojiyaan.

            Bulshada ismaamulka ayaa lagu yaqaanaa in si walaaltinimo iyo isjacayl ah ay u wada noolyihiin taasina waxay ku haboontahay in shacab waynaha dalkoo dhan la tuso sidaa darted munaasibadani waxay inoo noqonaysaa fursad fiican. Kooxda argagixisada ah ee TPLF oo soo samayin jirtay falal anshax xumo ah ayaanan marnaana ka baxaynin quluubta jiilka hada jira…

            Read More

            ኢትዮጵያ በአፍሪካ የታሪክ ማህደር ልዩ ስፍራ ያላት አገር ናት – የቱርክ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር

            የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባኤ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ ሀገራት የመጡ እህት ፓርቲዎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የቱርክ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር ዛፈር ሲራካያ በጉባኤው ላይ ባስተላለፉት መልእክት፤ ቱርክ ከኢትዮጵያ ጋር የቆየ ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላት ገልጸው ይህም ተጠናክሮ እንዲቀጥል እንደሚሰራ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ የታሪክ ማህደር…

            Read More

              የሚሰሩ የልማት ስራዎች የህብረተሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረገ መሆን እንዳለበት የቀበሌ09 አስተዳደር ገለጸ፡፡

              በቀበሌው ልዩ ስሙ ገንደገራዳ በተባለው አካባቢ ቀጠና ሁለት ሰፈር 1 እና 2 በአካባቢ ልማትና ህብረተሰብ ተሳትፎ ተለይተው ሊሰሩ በታቀዱ ፕሮጀክት ላይ የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡ በቦታው ላይ የቀበሌው ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሀሰን ኢጌ እንዲሆም የኮሙኒኬሽን እና የአካባቢ ልማት ማስተባበሪያ ሀላፊ አቶ አብዱልአዚዝ አህመድ ጨምሮ የድሬደዋ አስተደዳደር ህብረተሰብ ተሳትፎ እና ልማት ኤጀንሴ ሀላፊ አቶ ጎንፋ ሞሲሳ…

              Read More