በፌዴራል ስራና ከህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እና ባለሞያዎች የተመራ የልዑካን ቡድን በአስተዳደሩ ስራና ከህሎት ቢሮ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ጉብኝት አካሂዷል::

በሚኒስቴር መሰሪያ ቤቱ የኢንዱስትሪ ግንኙነት እና የስራ ሁኔታዎች ቁጥጥር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥኡመዝጊ በርሄ ለተመራው ቡድን የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ም/ኃላፊ እና በቢሮው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኤጀንሲ ኃላፊ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በዘርፉ እየተከናወኑ ሳላሉ ስራዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል። ከነዚህም መካከል ከስራ እድል ፈጠራ በከተማ እና በገጠር ስለተከናወኑ ሥራዎች እንዲሁም የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ማዕከል አገልግሎት…

Read More

በሶማሊ ክልል መንግስት 32ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ለመታደም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ጅግጅጋ ገብተዋል።

ከፍተኛ አመራሮቹ ጅግጅጋ ከተማ ገራድ ዊልዋል አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Read More

    ከንቲባ አህመድ መሐመድ ቡህ ለ1,442 ኛው የኢድ-አልፈጥር በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት::

    በቅድሚያ ለመላው የአስተዳደራችን እንዲሁም የሃገራችን የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ ፤ ቅዱሱን የረመዳን ወር በሰላምና በመደጋገፍ አሳልፋችሁ ፤ የፍቅርና የአብሮነት መገለጫ ለሆነው 1,442ኛው ታላቁ የኢድ አልፈጥር በዓል እንኳን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ፤ አደረሰን ለማለት እወዳለሁ። ኢድ ሙባረክ ! የጾም፣ የፀሎትና ከፈጣሪ ጋር የመገናኛ የሆነውን ቅዱሱን የረመዳን ወር ከክፉ ምግባር በራቀ መንፈሳዊ ምግባር እንዲሁም ባህላችን በሆነው መተዛዘንና…

    Read More

      Sidii loga midho dhalin lahaa qorshaha dakhli uruurinta ismaamulka ayaa tobobar ka duwan kuwi hore la siiyay shaqaalaha xafiiska dakhliga ee ismaamulka.

      Sannadadi danbe ayaa waxaa isasoo taraayay caqabadaha ay dadka bixiya dakhliga ay ka sheeganaayaan shaqaalaha iyo xafiiska dakhliga ee ismaamulka iyadoo shaqaale yari iyo waliba dhanka khibrada oo shaqalaha qaar ku yar ay jirtay marxalado hoos u dhigaayay qorshi uu xafiisku lahaa ee dakhli uruurinta. Tobobarkan oo soo socday mudo todobaad ah ayaa waxaa uu…

      Read More

      “ ሒጋ “ በሚል ርእስ በኦሮምኛ ቋንቋ የተጻፈ ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ ተመርቋል።

      በመጽሐፉ መረቃ ስነስርዓት ላይ የታደሙት የድሬዳዋ አስተዳር ከንቲባ ከዲር ጁሃር ድሬዳዋ የኪነትና ከያኒያን መፍለቂያነቷ የማይነጥፍ ነው ብለዋል ፡፡ “ ሒጋ “ በሚል ርእስ በኢንጂነር ነስረዲን ሐሰን በአፋን ኦሮሞ ተጽፎ ለአንባቢያን የቀረበው ይሕ መጽሃፍ በሃያ አንድ ምእራፎች ተደራጅቶ በሶስት መቶ ሰባ ገጾች የተዘጋጀ ሲሆን ከተፈጥሮ ተነስቶ ህዋና ምህዋሯን እስከ ፕላኔቶች የዘለቀ የሃሳባት ጥግ የሚጓዝ መሆኑን በምረቃ…

      Read More

        ወጣቶች በሀገራቸው ዘላቂ ሰላም ይሰፍን ዘንድ ሰላምን ከማይፈልጉ ሀይሎች ጋር ባለመተባበርና ከመንግስት ጎን በመቆም ሰላማቸውን ማስጠበቅ እንደሚገባ ተገለፀ ።

        የ 2012 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራዎች ላይ ተሳታፊ ለሆኑ ወጣቶችና ተቋማት የእውቅናና የምስጋና ፕሮግራም በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሂዷል ። በድሬዳዋ አስተዳደር በየአመቱ በሚካሄደው የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራዎች ላይ በአስተዳደሩ በሚገኙ በከተማም ሆነ በገጠር የህብረተሰቡን ችግሮች ሊፈቱና ሊያግዙ የሚችሉ ዘርፈ-ብዙ የማህበራዊ አገልግሎት ስራዎች የሚሰሩ ሲሆን በ 2012 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ…

        Read More

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የጎበኙት የሃዋ ገላን አርሶ አደሮች ጽናትና የሙዝ እርሻ ስኬት::

        ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቄለም ወለጋ ዞን ሃዋ ገላን ወረዳ ተገኝተው በ”ሌማት ትሩፋት” መርሃ-ግብር የለማ የሙዝ እርሻን በዛሬው ዕለት ጎብኝተዋል። አርሶ አደሮቹ መሬትና የውኃ ኃብትን በአግባቡ በመጠቀም፣ ባህላዊ የመስኖ ዘዴዎችን በማቀናጀት አካባቢያቸውን ወደ ተስፋ ሰጪ የግብርና ማዕከልነት መለወጣቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ተመልክተዋል። በተለይም የመንገድ መሠረተ ልማት መገንባት የአርሶ አደሩን ምርት በቀላሉ ወደ ገበያ ለማድረስ…

        Read More

        ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ በ2ኛ መደበኛ ጉባኤው ያስተላለፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዋች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

        በድሬዳዋ አስተዳደር በሁሉም የመንግስት ሴክተር ተቋማት ለብልፅግና ህብረት አባላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ። በመድረኩም የኢኮኖሚ ልማትን ማፋጠን፣ ማህበራዊ ብልፅግናን የሚያረጋግጡ ስራዎችን በውጤታማነት ማስቀጠል፣ ውጤታማ የዲፕሎማሲ ስራ መስራት፣ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ውጤታማነትን ማረጋገጥ፣ ጠንካራ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ስራ መስራት፣ የጠንካራ ፓርቲ ግንባታን አጠናክሮ ማስቀጠል፣ የብሔራዊነት ገዢ ትርክት ግንባታን ማጠናከር፣ ውጤታማ የሰላም ግንባታ መስራት፣ የፍትህ ዘርፍ ውጤታማነትን ማሳደግ፣ የሀገር…

        Read More

          ድሬዳዋ ለጅቡቲ ወደብ ቅርብ እንደመሆኗ የኮረና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው ተባለ

          የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በድሬዳዋ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ ከፍ ማለቱን ተናግረዋል፡፡   የማህበረሰቡን ለኮረና ቫይረስ ተጋላጭነትን ለመቀነስ የሚያግዝ የግንዘቤ ማስጨበጥ ተግባርም በስፋት እየተከናወነ መሆኑን ወ/ሮ ለምለም ገልጸዋል ፡፡ ድሬዳዋ ለጅቡቲ ወደብ ቅርብ እንደመሆኗ ከጅቡቲ ለሚገቡ ዜጎች የለይቶ ማቆያና ህክምና ዋና ማዕከል ሆኖ በማገልገል ላይ…

          Read More