Hojiilee hojjetameef beekkamtii kennaa kan hafan milkeessuuf tattaaffachuun hojii ijoo ta’uu qaba – MM Abiy Ahimad
Hojiilee hojjetameef beekkamtii kennaa kan hafan milkeessuuf tattaaffachuun hojii ijoo ta’uu qaba jedhan Muummeen Ministiraa FDRI Abiy Ahimad gaaffii miseensota mana maree bakka bu’ootaa ummaataarraa ka’eef wayita deebii laatan. Jijjiirramaa as gama misooma daandiin hojiin hojjetame gaarii ta’uu kaasanii jiru. Iddoolee ga’umsaa fi tajaajila Daandii qilleensaa dabaluuf hojii hojjetameen bu’aan gaariin argamuu ibsaniiru. Tajaajila uwwisa…
kilaastarka biyo cawaale ayaa ciidanka qaranka ee waqooyiga dalka ka hawada hawlgalada sharciga lagu horkeenaayo kooxda tplf ku deeqay 15 dibi oo marka lacag ahaan lagu badilana waxay u dhigmaan 7 boqo oo kun oo bir.
munaasibad heer sare looso agaasimay ayaa waxaa kasoo qayb galay masuuliyinta sar sare ee ismaamulka oo uu hogaaminaayay kuxigeenka duqa ismaamulka mudane khadiir jawhar, madaxa xafiiska xisbiga barwaaqo mudane mabraate gabra yees, xubnaha kaabineedka ismaamulka,masuuliyinta ciidanka qaranka ee bariga dalka, odyo dhaqameedka iyo waliba bulshada ku dhaqan kilaastarkaasi biyo cawaale.
ወጣቶች እና ታዳጊዎች ክረምቱን በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ማሳለፋቸው አካላዊ ጥንካሬያቸውን እንዲያጎለብቱ ከማድረጉ በተጨማሪ ተተኪ ስፖርተኞችን ለማግኘት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተጠቆመ
በድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 2 ወጣቶችና ስፖርት ማስተባበሪያ አስተባባሪነት የ2017/18 ዓ.ም የታዳጊዎች የክረምት እግር ኳስ ውድድር ማጠቃለያ መርሃ-ግብር ማምሻውን በድምቀት ተካሂዷል። በዚህም መርሀ-ግብሩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደረጀ ፀጋዬ ወጣቶች ክረምቱን ማህበረሰቡን የሚጠቅሙ ሰው ተኮር ስራዎች ላይ ተሰማርተው ከማገልገላቸው ጎን ለጎን ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ማድረጋቸው የእርስ በእርስ ወንድማማችነትን እና እህትማማችነትን…
በድሬዳዋ አስተዳደር የአቅመ ደካማ ቤቶችን የማደስ ስነ-ስርአትን ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች አስጀመሩ ።
በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ለሚኖሩ አቅመ ደካማ የሆኑ እናቶችና አባቶች የሚኖሩባቸውን ቤቶች ከዚህ ቀደም በየአመቱ በክረምት ወራት የበጎ-ፍቃድ ስራዎች ላይ ቤቶቹን አፍርሶ የማደስ ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል ። በዛሬው እለትም በከተማዋ ላይ የሚኖሩና በአቅም ማነስ ምክንያት በደሳሳ ጎጆ ውስጥ የሚኖሩ አቅመ ደካማ የሆኑ እናቶችና አባቶች ቤቶችን አፍርሶ የማደስ መርሀ-ግብርን ከፍተኛ የአስተዳደሩና የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች…
Qabeenyi Biyyee keenya Badhaadhina keenyaaf mata-duree jedhuun Hojiin Eegumsa Qabeenya Uumamaa Kan Ji’oota bonaa jalqabsiisuu Kilaastara Biyyoo Awaallee gaggeefamaati Jira.
Jiilli Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaariin duurfamu kan Gaggeesota Ol’aanoo Bulchiinsaa hammate Kilaastara Biyyoo Awaallee gaggeefamaati Jira. .Abdii Adamiin Suuraa Aganyahu Shawaaraggaa Barnaamijka isku dhafka ah ee horumarinta biyaha jiilaalka ee sanadka 2017T.I Dharableye /tir 18 /2017T.I ayaa si habsami leh uga socda kilastarka biyo cawaale ee ka tirsan deegaanka Kahalo oo…
የድሬዳዋ አስተዳደር ኤሌክትሪክ አገልግሎት የተገልጋዩን ቁጥር ለማሳደግና የአገልግሎት ክፍያ ስርዓቱን ለማዘመን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደስራ መግባቱን ገለጸ፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር ኤሌክትሪክ አግልግሎት ነዋሪው የሚያገኘውን አገልግሎት ጥራት በማሻሻል የተገልጋዩን ቁጥር ለማሳደግ ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የተቋሙ ዲስትሪቢዩሽን ሲስተም ቴክኒካል ሰፖርት ኃላፊ የሆኑት አቶ ግርማ ወ/ገብርኤል ተናግረዋል፡፡ ኃላፊው ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ እንዳስረዱት በድሬዳዋ 45,000 (አርባ አምስት ሺህ) የሚሆኑ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ያላቸው ህጋዊ ተገልጋዮች መኖራቸውን ጠቁመው ሌላው ነዋሪ በህገ-ወጥ መንገድ የመብራት ቆጣሪ ካላቸው ተገልጋዮች…
የጸሎተ ሐሙስ ( ህጽበተ ሐሙስ) ስነ-ስርዓት በድሬዳዋ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተካሒዷል፡፡
ክርስቶስ የደቀመዝሙራቱን እግር ዝቅ ብሎ ያጠበበትን የትህትና ምሳሌ የጸሎተ ሐሙስ ( ህጽበተ ሐሙስ) ስነ-ስርዓት የድሬዳዋ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ ሊቀ ብርሃናት ቀለመወርቅ ቢምረው የካህናቱንና የምእመናኑን እግር በማጠብ ፈጽመዋል ፡፡ የድሬዳዋ ወረዳ ሶስት የእስልምና እምነት ተከታይ ወንድሞችና እህቶች የጸሎት ስነ-ስርዓቱን ፈጽመው ለሚወጡ ምእመናን ውሃ ዳቦና ንፍሮ አዘጋጀተው በመጠበቅ ያላቸውን ፍቅርና…
የ17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ የተሰጠ መግለጫ
የተከበራችሁ መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች እና የሀገራችን ዜጎች “ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ለዘላቂ ሰላም” በሚል መሪ ቃል በታላቅ ድምቀት ለምናከብረው 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል እንኳን በሠላም አደረሳችሁ! አደረሰን! በመቀጠልም ሕብረ ብሔራዊ ብዝሃነት ባለባቸው እና ሕገ-መንግሥታዊ ዕውቅና በሰጡ ሀገራት የተዘረጋውን የፌደራል ሥርዓትን ስንመለከት ሌሎች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዓላማዎች እንደተጠበቁ ሆኖ በዋናነት ከማንነት ጋር ተያይዘው ለሚነሱ…
የ06 ቀበሌ ሰራተኞች የደሞዛቸውን 15% ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ፡
የ06 ቀበሌ ሰራተኞች የደሞዛቸውን 15% ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ቀበሌ 06 ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ባደረጉት ዉይይት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የደሞዛቸው 15% ድጋፍ አደረጉ፡፡ በሀገራችን አትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሰሜን እዝ ላይ አሸባሪዉ የህዉዋት አጥፊ ቡድን ጥቅምት24/2013ዓ.ም ጥቃት ማድረሱ ይታወሳል እንዲሁም በንጹሃን ዜጎች ላይ ንብረት የማዉደም ህይወት የማጥፋት እና የዜጎችን…


